Sunday, January 19, 2020

የፒያሳዋ ወፍ ክፍል አንድ

😘የፒያሳዋ ወፍ💞


ክፍል አንድ

✍️ደራሲ ዘሪሁን ገመቹ


ዋቅቶላ እባላለው፡፡ከክልል ለስራ ነው የመጣውት ፡፡እርግጥ አዲስ አበባ ስመጣየመጀመሪያ ቀኔ አይደለም፡፡በተለያ አጋጣሚዎች በአመት አንዴም ሁለቴም ለቀናቶች ቆይታእመጣለው፡፡አዲስ አበባ ለስራ ስመጣ ደስተኛ ሆኜ አይደለም የምመጣው፡፡አብዛኞቹነገሮቾ አይመቹኝም፡፡ልክ ከሆነ ሰርጐ ገብ ጠላት ጋር ለመፋለም ወደ በረሀ የተላኩ አይነትስሜት ነው የሚሰማኝ፡፡ወደ ጦርነት እንደምሄድ አይነት፡፡


ሁለ ነገሯ የተጨናነቀ ነው፡፡ወከባ እና ኳኳታ የሚመረትባት የትርምስ ፋብሪካትመስለኛለች፡፡የሰው ልጅ ከሰባአዊነት ዝቅ ብሎ በየጥጋ ጥጉ የተወሻሸቀባት ..እናትልጆቾን ለመለመኛነት የምትገለገልበት….ጎልማሳው ለማኝ የሰውን ልብ ለማራራት ሰውነቱንየሚያቆሳስልባትና የሚቆራርጥባት መኖር የየእለት ፈተና የሆነባት….ሰው ለሆዱ ብቻሲባትት የሚውልባት …ለአብዛኛው የወር የቤት ኪራዩን ከወር ደሞዙ እኩል የሆነባት….የብዙ ምንድባኖች ማጠራቀሚያ መጋዘን ትመስለኛለች፡፡


ይሄን ስል በተቃራኒው በድሎት የሚቃትቱ ቱጃሮችን በውስጧ ሳላይ ቀርቼ አይደለም፡፡በከተማዋ ዳርቻዎች እየታነፁት ህንፃዎች ከተማዋን የሲወዘርላድን ከተማ ነች እንዴ …?ብለን እንድንገረም የሚያደርጉትን አፍን የሚያሲዙ ድንቅ መንደሮችም ታዝቤያለው.. ግንፖሊስ ስለሆንኩ መሰለኝ ዓይኖቼ ወደ ተገፉት ያደላሉ…ትኩረቴ ጓስቆሎች መንደር መክርምይወዳል፡፡ላዳር የመረጥኩት ፒያሳን ነው፡፡ለምን ብትሉኝ ምክንያጽ የለኝም፡፡ግን አላውቅምጨለምለም ሲል እግሬ ወደእዛ መራኝ ፡፡የለበስኩት የሲብል ልብስ ነው፡፡በእጄም ምንምአይነት ሻንጣ ወይም ሌላ ዕቃ አልያዝኩም፡፡ምክንያቱም ዕቃዎቼ ጠቅላላ ይዘናት የመጣነውመኪና ውስጥ ነው ያስቀመጥኩት፡፡


ትንሽ ዞር ዞር ካልኩ ቡኃላ ከጣይቱ ሆቴል ቀጥለው ካሉ ሆቴሎች መካከል ወደ አንድ ጐራብዬ ማደሪያዬን 150 ብር ተከራየው፡፡ቤርጐዋ መፈናፈኛ የሌላት በጣም ጠባብ ብትሆንምብዙም ግድ አልሰጠኝም፡፡‹‹ደግሞ ለአንድ ቀን…›› አዳር ብዬ እራሴን አጽናንቼዋለው፡፡ቤርጐ ከያዝኩበት ክፍል ወጣውና በእግሮቼ መንቀሳቀስ ቀጠልኩ፡፡እራቴን እንዳልበላውያወቅኩት በመንገዴ ላይ የይሆሚያ ክትፎ ቤትን ሳይ ነው፡፡አንጀቴ በምግብ አምሮትግልብጥብጥ ስላለብኝ አላወላወልም ገባው፡፡


በጥንድም በብድንም የሆኑ ተመጋቢዎች በብዛት ይታያሉ …እኔም እጄን ታጥቤ መቀመጫያዝኩ፡፡የቤቱ አብዛኛውን ነገሮች ባህላዊ እንዲመስሉ ለማድረግ ተሞክሮል …ያዘዝኩትምክትፎ ሲቀርብልኝ የበላውት በጣም ጣፍጦኝ ነው፡፡ቢሉ እጄ ላይ ሲደርስ ግን በተቃራኒውእንዴት እንደጐመዘዘኝ አትጠይቁኝ፡፡አይ አዲስ አበባ …አንድም ለዚህ ነው የምታስጠለኝ..፡፡እንድከፍል የተጠየኩት ብር እኮ በሀገሬ አንድ ደህና ጠቦት ይገዛል፡፡


ለማንኛውም ከፈልኩና ስወጣ ሰዓቱም ገፋ ብሎ ነበር ፡፡ከምሽቱ 3 ሰዓት አካባቢ›…በዚህሳዓት ወደ መኝታዬ መመለስ አልፈለግም..በዚህ ሰዓት ገብቼ ልተኛም ብል እንቅልፍ እሺአይለኝም.. ..የአስፓልቱን ጥግ ይዤ በቀጥታ መንገዴን ቀጠልኩ…ግራና ቀኝ ያሉ አጥሮችሁሉ በቆነጃጅት ተሞልተዋል….በ14 ዓመት እና በ40 ዓመት መካከል ያሉ ሴቶችእራሳቸውን ለገበያ አቅርበዋል፡፡ብቲክስ ውስጥ ለሽያጭ እንደተሰቀሉ የልብስ ሞዴሎችይመስላሉ ፡፡ልክ ሸማቹ መጥቶ በዓይኖቹ መርምሮ በእጆቹ ደባብሶ ይሆነኛል አይሆነኝምብሎ አመዛዝኖ ሂሳብ ተደራድሮ ቀንሱ አልቀንስም ተባብሎ ቀልቡ ከወደደለት ከፍሎአስጠቅልሎ ይዞቸው እንደሚሄድ ከልሆነው ደግሞ እዛው እነበሩበት ማንጠልጠያ ላይሰትሮቸው ጉዞውን እንደሚቀጥል አይነት ነው፡፡


እኔም ልክ እንደሸማች እያንዳንዷን በአይኔ እየመረመርኩ፤ እየተደነቅኩ እና እየተገረምኩጉዞዬን ቀጠልኩ …ያ ብቻ አይደልም የሚያስደንቀው እነዛው ቆነጃጅት የቆሙበት አጥርወይንም ግንብ ወይንም ቤት ግድግዳ ስር ማዳበሪያ ውስጥ ገብተው የተኙ፡በላስቲክተጠቅልለው የተጋደሙ ፤በለበሱት ልብስ ተኮራምተው በተቀመጡበት ድፍት ያሉ የጓዳናልጆች ይታያሉ…የሚበላ ዕንቁላል ቅቅል የሚያዞሩ ጨቅላ ወጣቶች..ጥግ ይዘው ሲጋራናመስቲካ የሚቸረችሩ..ኮንደምና ብሱክት በካርቶን ዳርድረው ሚሸጡ… ብዙ ብዙ ትዕይንትይታያል፡፡ነፍሱ አንድ ብር ስጠኝ…ቆንጆ አትለፈኝ…..ልጅ አዝለው በስራቸው ወደላይ እናወደታች ሚመላለሰውን ሰው የሚማፀኑ…….ወታደሮችም መሳሪያቸውን ደቅነው በቡድን አምስትና ስድስት በመሆን በየሁለት መቶ ሜትርርቀት ልዩነት ይንጎራደዳሉ…አንዳንዴም መንገዱ ላይ የተኮለኮሉትን የምሽት ንግስቶችንከአንዱ የመንገዱ ጠርዝ ወደ ሌላው ያባርራሉ….ይመቶቸዋል መሰለኝ ሲመጡባቸው ግርብለው ይሸሾቸዋል፡፡ብቻ ለእኔ ለገጠሬው ከማሰብ አቅሜ በላይ የሆኑ ብዙ የሚገርሙና ናላ የሚያዞሩትዕይንቶችን ፒያሳን በመሽለኩለክ ስታዘብ ከቆየው ቡኃላ ደከመኝና ወደ አንዱ ሆቴል ጎራብዬ ..አንድ ሁለት ማለት ጀመርኩ…ሆቴል ውስጥም ከጠጪዎች ቁጥር በላይ ቁጥርያላቸው ሴቶች ይርመሰመሳሉ‹‹አሁን እኚ ሁሉ እናትና አባት አላቸው አይደል…?እሺ እናትአባት አይኑራቸው ወንድም እና እህት ያጣሉ..?እሺ እሱስ ይቅር አጎትና አክስት…?እኔ እንጃእኔ የገባኝ ብዙ ቤተሰቦች እዚህም እዛም እየፈረሱ እንደሆነ ነው…ምክንቱም እነዚህ ከፈረሰቤተሰብ …ባይፈርስ እንኳን ተሸንቁሮ ማፍሰስ ከጀመረ ቤተሰብ ሾልከውና ተመዘው የመጡብኩኖች ናቸው…ብዙ ቤተሰብ እዚህም እዛም መፍረስ ሲጀምር ደግሞ አገርም እየተናደችመሆኑ ማሳያ ነው…እንደዛ ነው የተሰማኝ..፡፡ይንን እያሰላሰልኩ መጠጤን ከቢራ ወደ አልኮልአዘዋውሬ ስጋት ..እናም ደግሞ በተከፈተው ሙዚቃ ስደንስ ..ከማላቃቸው መስል ጠቺዎችእየተጋፋውን እየተሻሸው ሀገርኛውንም ፈረንጅኛውንም ሳስነካው ቆየውና ሺደክመኝናሽከሬም ጠንከር እያለ ሲመጣ …ምነካህ ዋቅቶላ ?አዲስ አበባ እኮ ነው ያለሀውይበቃሀል››አልኩና እራሴን በመምከር ስድስት ሰዓት ተኩል አካባቢ ሂሳቤን ከፍዬ እራሴንላለመንገዳገድ እየጠራኩ የነበርኩበትን ሆቴል ለቅቄ ልወጣ ስል አብሬያቸው ስደንስከቆየዋቸው የስካር ጎደኛቼ አንድ ጎትቶ ወደ ኃላ መለሰኝና አንድ ሙሉ ቢራ በእጄእያስጨበጠኝ ‹‹ነፍሱ በጣም ተመችታሀኛል..በዚህች መዚቃ የመጨረሻ ፈታ እንበል እናትሄጃለሽ›› አለኝተወዳጅ መሆንን የሚጠላ የለምና ተወዳጅና ተመራጭ በመሆኔ ኩራት በውስጤ እየተሰማኝየተጋበዝኩትን ቢራ እየተጎነጨው በተከፈተው ሙዙቃ እስኪያልበኝ መወራጨት ጀመርኩአራት ሆነን ሆቴሉን መሀከል ክብ ሰርተን ቀወጥነው..ሙዚቃው እንዳለቀ አመስግኜቸውሹልክ ብዬ .ወደ ቤርጎዬ መንገድ ጀመርኩ…. እንሰደተቃረብኩ አንደ ልጅ እግር በብዥታውስጥ ቢሆንም ደማቅ ቀይ መሆኖ የሚያስታውቅ እንስት ሳለስበው እየተጋላመጥኩሳስተውላት ‹‹ሀይ ቆንጆ›› አለችኝ…ውስጤ ያለው የሴት ፍቅር ይሁን የጠጣውት መጠጥፊቴን አዞርኩና ወደእሷ ቀረብኩ ተጠጋዋት..ጮርቃ ወጣት ብትሆንም ታምራለች…ግንሁለመናዋ የተንቀዠቀዠ ነው..አይኖቾ ራሳቸው ከወዲህ ወዲያ ይሽከረከራሉ..እጆቾም ከቀኝወደ ግራ ይወናጨፋሉ..ምርቅን ቅን ብላለች መሰልኝ ከንፈሯንም እያኘከች ነው‹‹እሺ ሰላም ነሽ?››ብዬ እጄን ዘረጋውላት..እንደመጨበጥ በመዳፎ ነካ አድርጋ መልሳግንባሯን በማቀርቀር ፀጉሯን መጠቅለል ጀመረች‹‹..ቆንጆ ነሽ››አልኳት ሌላ ምላት ጠፍቶኝ‹‹ሾርት ነው አዳር››አለችኝ እኔ ያልኳትን እንዳልሰማ ሆናየምለው ግራ ገባኝ…የመዳራት ዕቅድ ፈፅሞ በዕቅዴ አልነበረም..ግን ካልነበረ ድምጻን

..........ሰምቼ ለምን ወደ እሷ ተጠጋው? ለምን ዝም ብያት አልሄድኩም..?ምን አይነት እንከፍ ነኝ…

አሁንም መሄድ አለብኝ…››እግሬን ግን ማንሳት አልቻልኩም

‹‹ሰማሀኝ ነፍሱ..?››

‹‹አዎ ሰምቼሻለው..አዳር ነው አዳር››ወይኔ ተበላው ምን ማለቴ ነው፡፡

‹‹አምስት መቶ ብር››

‹‹አምስት መቶ››ደንግጬ

‹‹አሺ አራት ይሁን…እንዲሁ ሳይህ ስለተመቸኸኝ ነው እሺ…ፀዳ ያልክ ነህ..እንጂ በአራ እሺ

አልልም ነበር››አለችኝ

እኔን ፀዳ ያድርገኝ…ሙገሳዋ ግን በውስጤ የሆነ ሙቀት እረጭቶብኛል….‹‹እሺ

እንሂድ››አልኳት… በህይወቴ እንደዛሬ አእምሮዬ እና አንደበቴ መግባባት አቅቶቸው አይቼ

አላውቅም፡፡

ይዤት ገባው…አልጋው ጠርዝ ላይ ግራ በመጋባት ተቀመጥኩ…. እሷ ደግሞ አለፈቺኝና

በክፍሉ ያለች አንድ ብቸኛ ደረቅ ወንበር ላይ ተቀመጠች …በቆሪጥ ደግሜ አየዋት…ቅድም

በከፊል በከፊል ጭለማ እና በከፊል ብርሀን ካየዋት በላይ ቆንጅዬ ነች..የሆነች የዱርዬ

ቆንጆ…..ግን የዱርዬ ቆንጆ ስል ምን ማለቴ ነው…?ድርዬ ማለት ምን ማለት ነው…?ድርዬስ

ምን ይመስላል….?

‹‹ተጫወቺ››

እስታይል››አለችኝ እንዳቀረቀረች…

‹‹መተኛት እንችላለን››

‹‹መጀመሪያ ውረዳ››

‹‹ወዴት ልውረድ..››

ሰቋን ለቀቀችው..ሳቋ ከመልኳ በላይ ገዳይ ነው..ደግሞ የጥርሶቾ ንጣት ….

ምን ለማለት እንደፈለገች ቆይቶ ገባኝ…‹‹ኦኬ ሂሳብሽን ነው..አልኩና እጄን ወደኪሴ ላኩ

ባዶ ነው …ሌለኛው ኪሴ ውስጥ ፈለግኩ.. የለም …፡፡ጃኬት ኪሴ ውስጥ ስገባ ዝርዝር

አስር አስር ብሮች አገኘው..አልጋ ላይ ወረወርኩትና ቆሜ ዘቅዝቄ መበርበር ጀመርኩ

..፣፣ሞባይሌ ብቻ ከአንደኛው ኪሴ ተንከባሎ ወለሉላ ወደቀ..ሌላ ምንም የለም‹‹…እንዴ

ተበላው…አሁን እኳ ነው ሄሳብ ከፍዬ መልሼ የከተትኩት››

‹‹ተረጋና ፈልገው››

ለሁለተኛ ዙር መበርበር ጀመርኩ‹‹የለም ከነቦርሳዬ ነው የጣልኩት››

ከተቀመጠችበት ተነሳችና ጃኬቴን ተቀብላ በረበረች..ቁርጥራጭ ወረቀቶችና ቁልፎች ብቻ

ነው ማግኘት የቻለችው..

‹‹ምን አይነት ቀሺም ነኝ…››

‹‹አይዞህ ያጋጥማል››አለችኝ

‹‹ይቅርታ እዚህ ድረስ ስላለፋውሽ…በቃ ልሸኝሽ››

‹‹አንተስ እንዴት ትሆናለህ››

‹‹እኔማ ችግር የለውም …ደግነቱ እንኳንም ሞባይሌ አልጠፋ …ጥዋት

አስተካክለዋለው..አሁን ከመተኛት ውጭ አማራጭ የለኝም››

‹‹በጣም አዝናለው..መጥፎ አጋጣሚ ነው››አለችኝ ግንባሯን ግራና ቀኝ እያወዛወዘች

‹‹ምን ታደርጊዋለሽ..ልሸኚሽ ››አልኩና ጃኬቴን ለብሼ ተነሳው

‹‹በፍጽም አትሸኘኝም..እኔ እኮ መወጫ መግቢያውን እያንዳንዷን ጉድጓድ አውቃለው…››.

ብላ ለመውጣት ወደበሩ ተጠግታ መክፈት ስትጀምር የሆነ የመከፋት መንፈስ በውስጤ

ተሰራጨ..እንደበደልኮት ተሰማኝ.. ይሄኔ እዛው ብትሆን ገበያ ቀንቶት ነበር…‹‹ቆይ አንዴ..››

አልኩና..ከኪሴ ውስጥ ከተገኘው ብር አስር ብር መዝዤ አስቀረውና በግምት ስልሳ ወይም

ሰባ ብር የሚሆን ይመስለኛል..‹‹ይቺን ያዢያት››በማለት ወደእሷ በመጠጋት አስጨበጥኮት

‹‹ግራ መጋባቷን ከሁኔታዋ ያስታውቃል

‹‹እንዴ ምንም የለህም እኮ››

‹‹ግድ የለም ለጥዋት ታክሲ 10 ብሩ ይበቃኛል..ከዛ ጓደኛቼ ስላሉ ከእነሱ እበደራለው››

‹‹የት ነበር ግን ስጠጣ የቆየሀው››ብላ ስናወራ ከነበረው ጋር የማይገኛኝ ጥያቄ ጠየቀችኝ፡፡

የቆየውበትን ሆቴል ነገርኮት..የከፈተችውን በራፍ በአንድ እጇ እንደያዘች ወደ እኔ ራመድ

አለችና ተንጠራርታ ጉንጬን በስሱ ስማኝ ‹‹ደህና እደር ››በማለት ወጥታ ሄደች....

እኔም በራፌን ቀረቀርኩና አልጋው ላይ በመዘረር መብራቱን አጥፍቼ መብሰልሰልጀመርኩ….ከሁለት ሺ ብር በላይ ነበር ቦርሳዬ ውስጥ..እንዴት ሊሆን ቻለ…?ለሰው እንኳንለማውራት ያሳፍረኛል..ስንትና ስንት አመት ዘራፊና ሌባ ሳሳድድ እና ስይዝ…ለተዘረፉትንብረታቸውን ሳስመልስ የኖርኩ ሰው ዛሬ እንዲህ በቀላሉ..፡፡ስጨፍር ይሆናል የጣልኩት….?አዎ መቼስ ኪሴ ሰው ገብቶ ሊወስድብኝ አይችልም..ካልሆነም ቦርሳው ከኪሴ ተንሸራቶወድቆብኝ ሊሆን ይችላል …አዎ እንደዛ መሆን አለበት..፡፡..ወይኔ ተበልቼያለው ሂሳብ ከፍዬ ልወጣ ካልኩ ብኃላ የመለሰኝ ልጅና ጓደኛው…ተስፈንጥሬከአልጋዬ ላይ ተነሳው…ጫማዬን አጠለቅኩ…ግን መልሼ አወለቅኩና በተስፋ መቁረጥ ወደአልጋዬ ተመለስኩ..ምክንያቱም ጅሎች አይደሉም እስከአሁን እዛው ቁጭ ብለውሚጠብቁኝ…፡፡የንዴቴ መጠን ከልክ ያለፈ ስለነበር ውስጤ መንደድ ጀመረ…አሁን ለሰውስ ምን ብዬአወራለው...?በፍፅም… ለአንድ የሰለጠነ እና ልምድ ላለው ፓሊስ በእንዲህ አይነት ሁኔታመዘረፍ ውርደት ነው..አዎ የራሱን ኪስ መጠበቅ የማይችል እንዝላልና ከርፋፋ እንዴትየህብረተሰብን ንብረት ከዘረፋ ሊጠብቅ ይቻለዋል….?በራሴ አፈርኩ…ለምን ያህል ጊዜ ስብሰለሰል እንደቆየው ባላውቅም የሰማውት ድምጽ ነበር ከሀሳቤያናጠበኝ… በራፌ እየተንኳኳ ነው፣አልጋ ክፍሏ ሳትሆን አትቀርምቀ‹‹ምንድነው ….?መታወቂያዬን ከሆነ ጥዋት ትመልሺልኛለሽ››አሁን ትዝ አለኝ …ቅድም አልጋውን ስከራይ መታወቂያ መልሺልኝ ብዬት ብዙ ተጨቃጭቀንነበር…..የዛን ጊዜ ያልኳትን ሰምታ መልሳልኝ ቢሆን ኖሮ እሱም ጠፍቶ ነበር….እንኳንምአበሳጨችኝና ጥዬ ወጣው‹‹ክፈት እኔ ነኝ››‹‹አንቺ ማ?››‹‹ጂጂ››‹‹ይቅርታ ጂጂ ..ምን ፈልገሽ ነው .. .?ተኝቼያለው››‹‹ክፈተልኝ አልኩህ እኮ …አሁን ከአንተ ጋር የወጣውት ልጅ ነኝ…ብር የሰጠኸኝ››ተስፈንጥሬ ከመኝታዬ ተነሳውና መብራቱን በማብረታ በራፍን በረገድኩት..ምንእንዳስገበገበኝ አላውቅም…አዎ እውነትም አራሷ ነች..ግቢ ሳልላት ገፍትራኝ ወደ ውስጥገባች…እኔም ገባውና በራፉን እንደበለቀጥኩ ግራ በመጋባት ወደእሷ ዞሬ አፈጠጥኩባት‹‹ዝጋው እንጂ››ቀጭን ትዕዛዝለቃሏ ታዛዥ ሆኜ ዘጋውትና ‹‹ምነው .. .?እንዴት ተመለሽ.?››ጠየቅኳትከለበሰችው ጅንስ ሱሪ የኃላ ኪስ እጇን ሰደደሰችና ቦርሳዬን ..የራሴን ቦርሳ.. የገዛቦርሳዬን… የጠፋብኝን ቦርሳ እጄ ላይ አስቀመጠችው…ባለማመን አንዴ ቦርሳውን አንዴ ደግሞ እሷን በማፈራረቅ ስመለከት ከቆየው ቡኃላ‹‹እንዴትአገኘሽው.?››‹‹የነደፉህ ልጆች ጀለሶቼ ነበሩ…››‹‹እና ታዲያ…››‹‹ባሉካዬ ነው ብዬ ለምንኳቸዋ››‹‹ባሉካዬ…እና መለሱልሽ››‹‹አዎ ጀለሶቼ ናቸው አልኩህ እኮ!!!››‹‹ቦርሳውን እንደያዝኩ አልጋው ላይ ዝርፍጥ ብዬ ተቀመጥኩ‹‹ከየት ነው የወሰዱብኝ››‹‹ሆቴል ስትጨፍር …እያጫፈሩ የነበሩ ሁለት ልጆች …››‹‹አዎ ገምቼ ነበር…ይገርማል ..አንቺ ግን ይሄ ሁሉ..ብሩን ከቦርሳው ወስጥ አውጥቼብዛቱን እያሳየዋት……እንዴት ልታስመልሺልኝ ቻለሽ..?ለምንስ ያን ማድረግ ፈለግሽ.?››‹‹አንጀቴን በላኸዋ..››‹‹አንዴት ነው አንጀትሽን የበላውት››‹‹አንደኛ..ሌላው እንዳንተ ቢዘረፍ አካኪ ዘራፍ ብሎ አገር ይያዝልኝ ይል ነበር…እኔንምዘረፍሺኝ..ወይም አዘረፍሺኝ ሊልና ሊመታኝ ይጋበዝ ነበር….አንተ ግን በክብር እና በቁጭትነው የሸኘኸኝ…፡፡ከዛም በላይ ከተረፈችህ ብር አስር ብር ብቻ ነው አስቀርተህ የሰጠኸኝ…እናበጣም ነው ውስጤን የከየፍከው…ቦርሳህን ባላገኝ እንኳን እቤት ሄጄ ብር ይዤልህ ልመጣነበር እቅዴ..በል አሁን ደህና እደር..በነገራችን ላይ ሁለት መቶ ብር ከላዩ ላይ አንስቼሰጥቼቸዋለው..››‹‹ኸረ ችግር የለም እንኳን ሰጠሻቸው..ግን አንቺ ወዴት ነው የምትሄጂው…››‹‹ወደ ቦታዬ ነዋ …ቅድም እኮ ሸኝተኸኝ ነበር››አለች እንደ መፍገግ ብላ‹‹በዚህ ሰዓትማ ወዴትም አትሄጂም ..ቅድም እኮ ሂጂ ያልኩሽ የምከፍልሽ ስለሌለኝ ነው››‹‹አሁንስ ?››‹‹አሁንማ ይሄው አመጣሺልኝ››እንደማቅማማት አለችና…‹‹ግን ክፍያ አልፈልግም..ማለት ዝም ብዬ ነው ምተኛው..››‹‹እሱማ አይሆንም››‹‹እንግዲያው ልሂድ›› ብላ በሩን ለመክፈት አምርራ ስትሳብ‹‹እሺ እንዳልሽ››ብዬ እንዳትበርብኝ የፈራው ይመስል እጇን አፈፍ አደረግኩት…‹‹ከተስማማን እሺ ››ብላ ተመለሰችና ከላይ የለበሰችውን ፓካውት ነገር በማውለቅ ወንበሩላይ ጣል በመድረግ ከነሱሬዋ ብርድልብሱን እና አንሶላውን ገልጣ ከውስጥ ገባች… እኔምከላይ በቦዲ ከስር በፓንት ሆኜ ተከትዬት አልጋ ውስጥ ገባው‹‹የዚህ አገር ሰው አይደለህም አይደል?››ስትለኝ እፍረት ተሰማኝ‹‹አዎ አይደለውም … ከክፍለሀገር ለስራ መጥቼ ነው..የዚህ አገር ልጅ ብሆንማ መችእንደዚ በቀላሉ እዘረፍ ነበር?››አልኳት‹‹በቀላሉ አልክ..በጣም እሳት የላሱ ሌቦች እኮ ናቸው ያጋጠሙህ… የቦሌ ልጅም ሆንክየባሌ ልጅ አይምሩህም….ለእነሱ ከሰው ኪስ ገንዘብ መዞ ማውጣት አየር ወደውስጥየመሳብ ያህል ቀላል ነው.››ብላ አፅናናችኝ‹‹በጣም ነው ያፈርኩት››‹‹መዘረፍ ደግሞ ያበሳጫል እንጂ እንዴት ነው ሚያሳፍረው?››አለችኝ ፊቷን ወደ እኔ አዙራእነዛ እረፍት የሌላቸውን አይኖቾን እያቁለጨለጨች‹‹አንድ ያልነገርኩሽ ነገር አለ..››‹‹ምንድነው…?››‹‹ፖሊስ ነኝ…በፖሊስ ደግሞ መዘረፍ አያምርበትም››‹‹እና መዝረፍ ነው ሚያምረበት››ብላ የቅድሙን አይነት ጣፋጭ ሳቋን ለቀቀችው፡፡‹‹አይ ማለቴ..››‹‹ገብቶኛል..መበለጥህ ነው አይደል እንዲህ ያንገበገበህ…?አይዞህ ቻለው ..አንዳንዴያጋጥማል፡፡››ፊቷን ወደ እኔ ዞራ እኔም ወደ እሷ ዞሬ ፊት ለፊት በቀጥታ እየታያየን በመሀከላችን የግማሽሜትር ያህል ክፍት ቦታ ትተን ነው የምናወራው…ደግሞ እንዲህ ተጋድማ ሲያዩት እንዴትአባቶ ታጓጓለች፡፡‹‹…ግን ጓደኞቼ ናቸው ነው ያልሺኝ?፡፡››‹‹ከጓደኞኛም በላይ ናቸው..››‹‹አልገባኝም››‹‹ከጓደኛ በላይ ምንድነው…?››‹‹ባሎችሽ..ወንድሞችሽ..ሌላም ሌላም ሊሆን ይችላሉ፡፡››‹‹ባሎችሽ አልክ ..ባሎቼ እንኳን አይደሉም..ወንድሞቼ ብትላቸው ይቀላል፡፡‹‹አይ ጥሩ ነው››አልኳት በለሰለሰ ድምጽት፡፡‹‹ምነው ሌቦችን ከወንድሞቼ በላይ ናቸው ስላልኩ ቅር የተሰኘህ ትመስላለህ…እኔምሸርሙጣ መሆኔን አትሰርሳ››‹‹ሁኚያ ..ሌባና ሸርሙጣን ምን አገናኘው?››ይገናኛል..እርግጥ ሸርሙጣ ሁሉ ወዳ አትሸረሙጥም…ሌቦች ሁሉም ወደው አይሰርቁም…ግን ቢሆንም ይመሳሰላሉ…..ሽርሙጥና በራሱ ሌብነት ሚሆንበት ጊዜ አለ…ሚስት ያለውወንድ ሲመጣና አብሮኝ ሲያድር ከሚስቱ ሰርቄው ነው…በፍቃደኝነት ቢሰረቅልኝም ያውነው..ከእሱ የምቀበለውም ገንዘብ የሚስቱም ጭምር ነው…ስለዚህ የተሰረቀ ወይምእንደተጭበረበረ ብር ተቀበልኩ ማለት ነው…፡፡ከፍቅረኛው ሸውዶም የሚመጣውምእንደዛው ማለት ነው..ብቻ ያው ነው….በዛ ላይ እኔ በቅርብ ተውኩ እንጂ አብሬያቸው እሰራነበር..››በድንጋጤ ከተኛውበት ቀና አልኩና አፈጠጥኩባት‹‹እሰራ ነበር ስትይ?››‹‹ተረጋጋ..እሰርቅ ነበር…አብረን ነበር ወደስራ ምንሰማራው››‹‹አንቺም እንደነሱ ኪስ አውላቂ ነበርሽ?››‹‹እንደነሱ ብቻ ሳልሆን ከእነሱም የተሸልኩ..እንደውም አንደኛውን ያሰለጠንኩት እኔነኝ…

ለዛም ነው ብዙ ታሪክ አብረን ስላሳለፍን እና ስለሚያከብሩኝ ሳያንገራግሩና ሳይቆጫቸው

ብርህን የመለሱልኝ››

‹‹ይገርማል…ወይ ያንቺን ብር ሳልሰጥሽ ብዬ ከተኛውበት ተነሳውና ፖርሳዬን

ወዳስቀመጥኩበት ወንበር ተንጠራርቼ እጄን ስዘረጋ

‹‹የምን ብር ተስማምተን መሰለኝ የተኛውት..››

‹‹ቢሆንም ..ስራ ስራ ነው››

‹‹አርፈህ ተኛ ትቼዋለው ብዬሀለው ትቼዋለው››አለቺኝ ወደ ቦታዬ እንድመለስ እየገፈተረቺኝ

‹‹ምኑ ነው የተውሺው..››

‹‹ዝም ብዬ መተኛት ስለፈለግኩ ነው ..ምንም ማድረግ አልፈልግም››

‹‹ችግር የለውም እንደፈለግሽ.. ብሩን ግን ልስጥሽ››

‹‹አይ ብሩንም ብድንም አልፈልግም…ባይሆን ጥዋት ቁርስ ትጋብዘኛለህ››አለቺኝ ምርጫ

ስለሌለኝ ተስማማው…ግን የሆነ ቅሬታ ከውስጤ ሲመነጭ ታወቀኝ

‹‹..ለምንድ ነው ከእኔ ጋ ምንም ላለማድረግ የወሰነችው…?ምኔ ደበራት ይሆን?››

በአዕምሮዬን ማገላብጠውን አሳብ ያነበበች ይመስል‹‹ስለወደድኩህ ነው ምንም ማድረግ

ያልፈለኩት?››አለቺኝ

‹‹አልገባኝም…ማለቴ እንደውም ከወደድሺኝ በተቃራኒው ነበር የምትፈልጊው››

‹‹አየህ እኔ ወሲብን በጣም ነው የምጠላው ….የምጠላውን ወሲብ የምፈጽመው ደግሞ

ምንም ከማይመስለኝ ወይንም ከምጠየፈው ወንድ ጋር ነው፡፡አንዴ አብሬ የተኛውትን ሰው

መቼም መልሼ ላገኘው አልፈልግም..ማግኘት ተወው በአእምዬ እንኳን መልኩ ከመጣብኝና

ካስታወስኩት ቀኑን ሙሉ እረሴን ስረግም ነው የምውለው…ምን መሰለህ ወሲብ ለእኔ

ገንዘብ ማመርትበት ማሽኔ ብቻ ሳይሆን ወንዶችን የምበቀበልበት የጦር መሳሪያዬ

ነው..ለከፈለኝ ወንድ ስሜቴን ከርችሜበት ጭኔን ግን በርግጄለት እላዬ ላይ ሲንደፋደፍ እና

ስሜቴን ቀስቅሶ ብልቴን ለማርጠብ አሳሩን ሲያይ..ምንም ማድረግ አቅቶት በማለክለክ

ሲቃትት እየታዘብኩ ዘና ማለት እንዴት መሰለህ የሚያስደስተኝ…››

‹‹እንዴ ስሜትሽን ሚቀሰቅስ ወንድ አጋጥሞሽ አያውቅም ማለት ነው?››

‹‹እሱማ በዓመት አንድ ቀንስ ቢሆን ማጋጠሙ የት ይቀራል?››

‹‹እና የዛን ጊዜ ትበሳጫለሽ ወይስ ትደሰቻለሽ..?››

‹‹ወይ መደሰት…ልክ ስሜቴ መነቃቃት መጀመሩን ከታዛብኩ ወዲያው ተስፈንጥሪ

ከሰውዬው ጉያ ወጣና ብሩን ወርውሬለት ወደ ቤቴ ….››

‹‹ወደ በቴ…!!!ስሜቱን ስታሸማቅቂው ዝም ብሎ ይልክሻል..?››

‹‹እና ምን ያደርገኛል?››

‹‹ሊመታሽ ይችላል…አስገድዶ…››

‹‹ሊሞክር ይችላል…በእኔ ላይ ግን እስከአሁን ያንን ማድረግ የተሳካለት ወንድ የለም››

‹‹ማለት?››

‹‹በቃ የለም..ዝርዝር ኪስ ይቀዳል ሲባል አልሰማህም››

‹‹ወይ የዛሬው ቀን ደግሞ ምኑን ነው የሚያሰማኝ .. ?ምኑን ነው የሚያስመለክተኝ….?አንዳ

ንዴ አንድ አመት ሙሉ ምንም አዲስ ነገር ሳንሰራበት..የተለየ ነገር

ሳንመለከትበት..ሚያስደምም ነገር ሳንሰማበት እንደቀልድ ተንዘላዝሎ ያልቃል..በተቃራኒው

ደግሞ በአንድ ሰዓት ውስጥ አንድ መጻፍ ሙሉ የሚወጣው በድርጊት የተሞላ በመደመም

አፍን የሚያስከፍት ታሪክ ይሰራል…..ወሲብን በመንገሽገሽ የምትጠላ የ19 ዓመት ውብና

አማላይ ወጣት…..

‹‹ያልሺው ነገር ግልጽ ባይሆንልኝም ፍላጎትሽን ግን አከብራለው››

‹‹አመሰግናለው..ብላ ወደእኔ በመሳብ ከንፈሬን የመዳበስ ያህል ሳመቺኝና በፍጥነት

ወደነበረችበት ተመለሰች እና‹‹በድንጋጤ ስካሩ ጥሎህ ጠፋ አይደል››ብላ ጠየቀችኝ

እውነትም የጠጣው መሆኑን እንኳን እስከመዘንጋት ደርሼያለው

‹‹ቅድም ሰክሬ ነበር እንዴ?››

‹‹ሰክሬ..?እየተወለጋገድክ አይደል ይዘኸኝ የመጣኸው..››ብዙ ብዙ ነገር ከወራን ቡኃላ

ሲደክመን እሷ እንዳለችውና እንደፍላጎቷ ተቃቅፈን ተኛን..በገባውላት ቃል መሰረት ጥዋት

ቆንጆ ቁርስ ጋበዝኳትና ስልክ ቁጥሯን ተቀብዬ ቅር እያለኝ ተለየዋት..

ቀኑን ሙሉ የተሳተፍኩትን ስብሰባ በግማሽ ልብ ነበር ስከታተል የነበረው..ግማሽ ቀልቤ እሷ

ጋ ነበር..ስብሰባው ተጠናቆ ወጥቼ እስክደውልላት..ደውዬም ድምጻን እክሰማ..እናም

ደግሞ እስካገኛትና እነዛን ተቁለጭላጭ አይኖቾን ዳግም እስካያቸው ቸኩያለው…ወይኔ

ጀግናው ምን ነካኝ?››.....ስብሰባውን አጠቃልዬ የውሎ አበሌን ተቀብዬ ከግቢው ሳልወጣ ነው የደወልኩላት…ስልኳ

ጥሪ አይቀበልም ይላል….አቤት አደነጋገጤ.. ምንድነው እንደዚህ ፍርስርሴ ያወጣው…?ነው

አቅፌት ስጎመዣት ስላደሩኩና እንዳልዋሀደት ስለተከለከልኩ ይሆን …?መከልከሌ

የፈጠረብኝ ወሲብ ረሀብ ይሆናል..መልሼ ሞከርኩ…አሁንም ደገምኩ…ይጠብቀኝ የነበረው

ሹፌሬ ጋር ሄድኩና ገቢናውን ከፍቼ ገባው

‹‹ወዴት ላድርስህ ሀለቃ…?››

‹‹አይ አንተን ላድርስህና መኪናዋን ፈልጋለው..አንድ ቦታ ምደርስበት ጉዳይ አለኝ…››

‹‹እንደዛ ከሆነማ እኔ እዚሁ ልወረድና በተክሲ ልሂድ… እዚሁ ቅርብ ሳሪስ ነው

የማድረው››አለኝ… በወቅቱ ያለነው ላንቻ አካባቢ የሚገኘው የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ጽ/

ቤት ውስጥ ነበር…

ይሉኝታም አላገደኝ‹‹እንደዛ ከሆነ ደስ ይለኛል››አልኩት

እሺ ብሎ ቁልፉን እዛው እተንጠለጠለበት ትቶት ገቢናውን ለቆ በመውረድ‹‹..ነገ እንሄዳለን

ወይስ እንውላለን››

‹‹ነገ ቅዳሜ አይደለ .. …?ካልቸኮልክ ብንውል ደስ ይለኛል››

‹‹አረ እኔም ደስ ይለኛል››

‹‹በል እሺ እንደዋወል››አልኩትና ወደ ሹፌር መቀመጫ ቦታዬን ቀይሬ ቁልፉን አሽከርክሬ

ሞተሩን አስነሳውና ግቢውን ለቅቄ በእስቴዲዬም አቅጣጫ ተፈተለኩ..የምሄደው ወደ ፒያሳ

ነው..ሰዓቴን ተመለከትኩት 11፤15 ይላል በዚህ ሰዓት ፒያሳ ሄጄ ምን እንደማገኝ ለራሴም

አልገባኝም…የቤቷን አድራሻ አላውቅ…እሷ በዚህ ሰዓት ለስራ አትወጣ..እና ፒያሳ ደርሼ ምን

ላደርግ ነው..ቸርቸር አካባቢ እንደደረስኩ ስልኬ ጮኸ..በቆሪጥ አየውት..አዎ እራሷ ነች እሷ

ነች…በፍጥነት መኪናዬን የአስፓልቱን ጥግ ይዤ አቆምኩና አነሳውት

‹‹ሄሎ ሄሎ ..ሰላም ነሽ..…?እንዴት ነሽ.…?አለሽ…?›› ተንሰፈሰፍኩ

‹‹አለው…ደህና ነህ..ሞክረህልኝ ነበር..…?ሰልኬ እኮ ቻርጅ ጨርሶ ነው››

‹‹አይ ብዙም አልሞከርኩልሽም …አንድ 20 ጊዜ ብቻ ነው…?››

ሳቋን ለቀቀችው….ከወደ ገነት የተላከ መንፈስ አረጋጊ ጥኡመ ዜም መሰለኝ…

‹‹ትገርማለህ..እና የት ነህ…?››

‹‹ወደ ፒያሳ እየመጣው ነው››

‹‹ምን ልትሰራ…?››

‹‹እንዴት… .…?ምን ልትሰሰራ ትያለሽ እንዴ…? ስልክሽ አልሰራ ሲለኝ ግራ ገብቶኝ ነዋ››

‹‹እና ደረስክ አሁን››

‹‹ቸርቸር አካባቢ ነኝ››

‹‹እኔ እኮ ፒያሳ አይደለውም …ሳር ቤት አካባቢ ነኝ››

‹‹እና ልምጣና ልውሰድሻ››

‹‹ታውቀዋለህ››

‹‹አዎ ..››

‹‹እሺ ከእስቴዲዬም ታክሲ ያዝና…››ማብራራቷን ቀጠለች

‹‹መኪና ይዤለው››አቋረጥኳት

‹‹መኪና አሪፍ ነዋ…ብስራተ ገብርኤል በቤተክርስቲያን አካባቢ ስትደርስ ደውልልኝ››

‹‹ስልኬን ዘጋውና በእፎይታ እና በደስታ መኪናዬን አዙሬ በብሄራዊ አድርጌ በዋቤ ሸበሌ

ፊት ለፊት ወደ ሳር ቤት ነካውት

ያለችኝ ቦታ ደርሼ መኪናን ጥግ አስይዤ ካቆምኩ ብኃላ …ደወልኩላት፡፡…ከአስር ደቂቃ

በላይ አላስቆየችኝም…

ጉልበቷ አካባቢ የሚቀር ሮዝ አይነት ልዩ አይነት ቀሚስ ለብሳ… አንገቷ ላይ ሻርፕ ጣል

አድርጋ …ባለረጅም ተረከዝ ጫማ ሰክታ..ከንፈሯን ሊፒስቲክ፤ አይኖቾን ኩል ተኩላ… ፀጉሯን

ግማሽ ተፈጥሮ ግማሽ ዊግ ደባልቃበትና ተሰርታው ጀርባዋ ላይ ዘፍ እንዲል አድርጋ ቀጭ

ቋ እያለች ወደአለውበት መጣች..አረ ይሄ ምኞቴ ነው..እሷን እየጠበቅኩ ባለውበት ቅፅበት

ያለምኩት…እንጂ እሷማ መች ስራ አጣችና…፡፡

ነጭ እስኒከር ጫማ..ጉልበቱ የተባተራረፈ(ፍሽን መሆኑ መሰለኝ) ጅንስ ሱሪ…ጥቁር ሌዘር

ጅኬት እስከአንገቷ ቆልፋ ለብሳ እጆቾን ኪሷ ውስጥ ከታ እየነጠረች ፊቴ ገጭ ነው

ያለችው..ሊፒስቲክ የለ ቻፒስቲክ..ያ የተጠቀለለ ፀጉሯ እንኳን ወግ አልያዘም..ግን

እንዲያም ሆኖ የሆነ ልብን ቀጥ የሚያደርግ ውበት አላት..ማንም ሌላ ሴት ላይ አይቼው

የማላውቀው ውበት..››ጉንጭ ለጉንጭ ከተሳሳምን ብኃላ በከፈትኩላት ገቢና ገባችና ከጎኔ

ተቀመጠች..

‹‹እሺ ወደ የት እንሂድ…?››ጠየቅኳት

‹‹ወደፈለከው››

‹‹ወደ ፈለከው ስትይ..ወደሀገሬም ቢሆን››

‹‹ምንችግር አለው …ያንተ ሀገር እኮ የእኔም ሀገር ነው..ሱዳን ወይ ኬኒያ ይዘኸኝ አትሄድ››

‹‹የእወነት ግን ለምን ከከተማ አንወጣም››

‹‹የት…››

‹‹ደብረዘይት ወይም ናዝሬት…ጥዋት መልስሻለው››

‹‹ንዳው››ያልጠበቅኩትን ፈጣን ፍቃድ ነው ያገኘውት

‹‹ወዴት ልንዳው…?››

‹‹ወደ አዳማ››

‹‹ይመችሽ አልኩና በለቡ በኩል አድርጌ በአዲሱ መንገድ መኪናዬን ልክ እንደልቤ ሁሉ

በአይር ላይ እያንሰፈፍኩ ወደ አዳማ

‹‹መኪና ይዤለው ስትለኝ እኮ የራስህ መኪና መስሎኝ ገርሞኝ ነበር…››

‹‹እንዴ !!!ለምን ይገርምሻል……?

‹‹እኔ እንጃ እንዲሁ››አለች እየተቅለሰለሰች..ምን ለማለት እንደፈለገች እንዲሁ

ተረድቼታለው

‹‹ያው የመንግስት ቢሆንም ቦታው ላይ እስካለው ድረስ የራሴው በየው››

‹‹አይ እንዳዛ እኮ አይደለም ቦታው ላይ እስካለህ ድረስ ሳይሆን ..ያለህበት ቦታ የሚያዘውን

ስራ በምትሰራበት ጊዜ ብቻ ነበር ያንተ መሆን ያለበት..››

‹‹አልገባኝም››

‹‹እንዴት አይገባህም..አሁን እኮ አንድ ከስራው ጋር ምንም ግንኙነት የሌላትን ሴት

ጭነህበት ከስራው ጋር ምንም ግንኙነት ወደሌለው ቦታ እየሄድክ ነው…መንግስት ህዝብን

እንድታገለግልበት የሰጠህን መኪና ለግልህ ደስታ እየተጠቀምክበት ነው…እርግጠኛ ነኝ

ከዚህ አዳማ የምንሄድበትን ነዳጅ ከኪስህ ነው የሞላሀው››

‹‹ትቀልጂያለሽ…ለመኪናው መንግሰት የሚመድብለት የራሱ ባጀት አለው እኮ..ለምንድነው

ከኪሰ የምቀዳው..የታዳሉት ሁለት ሶስት መኪኖችን በዚህም በዛያም ብለው የራሳቸው

ያደርጋሉ….አንቺ ወቅቶላ ከአዲስአባ አዳማ ለሚሄድበት ነዳጅ ቁምነገር ሆኖ እንዲሞላ

ትጠብቂያለሽ››

‹‹አይ የታደሉት አልክ..እዚህ አገር ዘራፊ የበዛው ለምን እንደሆነ ታውቃለህ መዝረፍ

እንደእድል..እንደችሎታና ክብር ስለሚታይ ነው…እከሌ በሙስና እኮ ነው የተታሰረው ሲባል

ሰዉ አዕምሮ ውስጥ ሚፈጠረው ምስል…አንድ ሀብታም የተድቦለቦለ ፊት እና ያበጠ

ሰውነት ያለው…ብልጥ እና አምላክ የመረቀው…ብዙ የሚፈሩት እና ሚከያከብሩት ሰዎች

ያሉት..የታደለ ሰው አድርገን ነው…እንደእሱ ከመዋረድ አድነን ሳይሆን የእሱን እድል ለእኛም

አመቻችልን የዕድሜ ልክ መኖሪያችንን ቦጨቅ ቦጨቅ እናድርግና ብንታሰርም ሶስት አራት

አመት ነው…ለዛውም በድሎትና በምቾት.. ብለን ነው የምንጸልየው ››

‹‹አንቺ ፀረሙስና ውስጥ ነው እንዴ የምትሰሪው…?››

‹‹አይ አንተ.. ፀረ ሙስና እራሱ ሌላ ፀረ ሙስና ያስፈልገዋል››

‹‹ስንት አመቴ ነበር ያልሺኝ…?››

‹‹ቁጥሩን ከሆነ የፈለክ 19 ነኝ››

‹‹አይ ንግግርሽን ሳዳምጥ የ29 መሰልሺኝ

‹‹ቀለድክ ማለት ነው..…?››

‹‹አልቀለድኩም …ግን ጫወታ እንቀይርና በጣም ናፍቀሺን ነበር››

‹‹እንዲ በቃለሉ…ናፍቆት ማለት ትርጉሙ ጠፍቶሀል ማለት ነው..ዳሩ የዘመኑ ወንድ ልቡና

አንደበቱ አይተዋወቁም››

‹‹ማለት...…?››

ልባችሁ አስቦ እንኳን የማያወቀውን አንደበታችሁ ያንበለብለዋል.. አፈቀርኩሽ..ተከሰከስኩል

ሽ…ተፈጠፈጥኩልሽ በቃ ስትቀባጥሩ ትንሽ እንኳን አያደናቅፋችሁም››

‹‹አረ ተይ ጨፈጨፍሽን..ደግሞ ልባችሁ አስቦ ስትይ የሚታሰበው በልብ ነው እንዴ……?››

‹‹እኔ እንጃ ..ፍቅር ግን በጭንቅላት የሚታሰብ አይመስለኝም..ስሜት ነክ የሆኑ ነገሮች

በልብ የሚቀመሩ ይመስለኛል..የሆነ ሰው ስታፈቅር ወዲያው ልብህ ምቱ ጨምሮ ድው

ድው ሲል ታዳምጠዋለህ …ጥሎህም ሲሄድ ህመሙ ቀድሞ ሚሰማህ ልብህ ላይ

ነው..ልብህ ቀድማ ትደክማለች››

‹‹በፍቅር እና ጥላቻ ጥሩ ልምድ ያለሽ ይመስለኛል››

‹‹አይ በፍቅር ያለኝ ልምድ በጣም ኢምንት ነው..በጥላቻ ግን ዳቢሎስ እንኳን ሚበልጠኝ

አይመስለኝም…››

‹‹መቼስ ካንጀትሽ አይደለም ..አንቺን የመሰለች የዋህ የፒሳ ወፍ..ከዳቢሎስ ጋር እንዴት

እራሷን ታነጻፅራለች…?››

‹‹እወነቴን ነው..እግረ መንገዴንም እያስጠነቀቅኩህ ነው…ማለቴ እንዳትመሰጥብኝና አጉል

እንዳትሆን ..››

‹‹ይህቺ ወደ ውስጥሽ እንዳልገባ በዙሪያሽ የገነባሻት አጥር መሆኗ ነው..…?ለማንኛውም

ፖሊስ ነኝ..ፖሊስ በመሆኔ ደግሞ ፈተና ወዳለው…ታግዬ ማሸነፍ ተፋልሜ መርታት በቃ

የሚመስጠኝ ተግባር ነው….››

‹‹እንግዲያው በህይወትህ የመጀመሪያው ወደሆነው ወደአስደናቂው እና አስቸጋሪ የፈተና

ሜዳ እንኳን በሰላም ገባህ››

ፈገግ አልኩ..ምክንያቱም በዚህ ጮርቃ ዕድሜዋ በሴተኛ አዳሪነቷ እና ነበርኩ ባለችው

የሌብነት ህይወት ውስጥ ያጋጠሞትን ጥቃቅን የህይወት ውጣ ውረዶች ባልበሰለው

አዕምሮዋ አግዝፋና የአለምን ትልቁን ፈተናና መከራ ያሳለፈች አድርጋ አስባለች…አይ መከራ

እቴ!! ከስንትና ስንት ወንጀለኟች ጋር ስባረር እና ስፋለም..ስንት ሙሰኞችን በተቀነባበረ እና

በተወሳሰበ የምርመራ እና የክትትል ዘዴዬ ስጥል ያን ሁሉ ታሪኬን ብተሰማ እንዲህ

እንደማንም የፒሳ አውደልዳይ ወጣት ቆጥራኝ አትንቀኝም ነበር››ስል አሰብኩ

መኪናዋን እያከነፍኩት ነው አዳማ እየተቃረብን ነው..ከክፍያው ጣቢያ አልፈን የከተማዋን

ድንበር ተጠግተናል..የአባ ገዳ አካባቢ አልፈን ጥቂት ወደ ከተማዋ እንደገባን ድንገት

‹‹አቁም አቁም አለችኝ….››

ደንግጬ ፍሬኔን ሲጢጢጥ አድርጌ አቆምኩ‹‹ምነው ምን ሆንሽ.…?››

አታያቸውም እነዛን ኮርመዎች..በቆምንበት የመንገድ ጠርዝ ወደውስጥ በሚያስገባ መንገድ

ቅያስ ሁለት በሀያዎቹ ዕድሜ መጀመሪያ የሚገኙ ወጣት ወንዶች አንድ ታዳጊ ልጃገረድ

በመሀከላቸው አድርጋው ከወዲህ ወዲያ ያንገላቷታል

‹‹መጣው ብላ ገቢናውን ከፍታ መውረድ ጀመረች››

‹‹አረ እኔ እሻላለው ..አንቺንም ይተናኮሉሻል››አልኮት ሽጉጤን ካስቀመጥኩበት አውጠቼ

በጀርባዬ እየሻጥኩ….እኔ ከመውረዴ በፊት እሷ ስራቸው ደርሳ ነበር..አንደኛው ባለ በሌለ

ኃይሏ ልጅቷ ላይ ጥፊ ሲሰነዝር የልጅቷ ፊት ላይ ከማረፉ በፊት ተምዘግዝጋ እጁን በአየር

ላይ ቀለበችው..ፈጠን ብዬ ተጠጋዋቸው አንድ ሶስት ሜትር ሲቀረኝ ቆሜ መታዘብ ጀመርኩ

ሆለ ደጀን መሆኔ ነው…

‹‹አንቺ ደግሞ ምን ሚሉሽ ነሽ.…?››

አሁን ሳትወረዱ በሰለም ልጅቷት ትታችሁ ጥፉ‹‹መሀል ያለችው ታጋች ልጅ በፍራቻና

በድንጋጤ እየተንዘፈዘፈች እንባዋን ታነባለች››

እጄን ወደ ወገቤ ልኬ ሽጉጡን ላውጣ እና ላስፈራራቸው ወይስ ትንሽ ልታገስ እያልኩ ነው

‹‹ነፍሱ ሰውዬሽን ተማምነሽ ከሆነ ይቅርሽ ..በማያገባሽ ጥልቅ እትበይ አላት›› ሌላው

አይ ለእንደእናንተ አይነት ያልተቆነጠጡ ህጻናትማ እኔው በቃለው››

ምን አንቺ ለእኛ..ደፋር ነሽ››በድፍረቷ ተንከተከቱ..እውነቱን ለመናገር እኔም በንግግሯ

ተገርሜያለው..ያው እነሱ እንዳሉተ በእኔው ተማምና ነው ስል ገመትኩና እራሴን ማዘጋጀት

ጀመርኩ…

ግን ወዲያው የሚስፈነጠር… የሚወናጨፍ ..የሚንሳፈፈ አካል ታየኝ..በሰከነዶች ሽርፍራፊ

ሁለቱም ጓረምሶች መሬት ተዘርረዋል..የእኔዋ ጂጄ እንደብሩስሊ እየተወነች ነው…ታጋቾ

ልጅቷ የበለጠ ደንግጣ መርበትበቷን ቀጥላበታለች..እኔም ከእሷ በላይ ደንግጫለው…

እንዴት እንዴት እርጋ ነው የዘረረቻቸው.…?

ይህቺ ልጅ ወሬ ብቻ ሳተሆን እውነትም እንዳለችው መፈራት ያለባት አደገኛ ወፍ ሳትሆን

አትቀርም…ልቤ ፈራ

በአካባቢ ራቅ ራቅ ብለው ትዕይንቱን ሲከታተሉ የነበሩ ሰዎች በአድናቆት ያጨበጭቡላት

ጀመር ..ወዲያው ሁለት የአካባቢው ፖሊሶች ከየት መጡ ሳይባል ፊት ለፊቷ ገጭ አሉ

..እኔም ተንደርድሬ እናሱ ፊት ገጭ….እዳ ከሜዳ ይሏችሆል እንዲህ ነው…ከዛ ግርግር መሀል እንዴት እንደወጣን ዝርዝሩን አልነግራችሁም… ግን ደግሞ እንደምንም

ወጣን..ወደመሀል ከተማ ደርሰን ኤክስኪዩቲቭ ሆቴል ጎራ በማለት አልጋ ለመያዝ ሪሴብሺኗ

ፊት ለፊት ስንቆም ከምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበር፡፡

‹‹እህት አልጋ ይኖራል…?››

‹‹አዎ አለ ››

‹‹ባለ አራት እና ባለ ሰድስት መቶ ብር አለ …የትኛው ይሁንላችሁ…?››

‹‹ደብል ቤድ ሩም የላችሁም…?››ጠየቀች

‹‹አለ… ሰባት መቶ ብር ነው እንጂ››

‹‹ይሁን እሱን አድርጊልን ››አለችና እኔ ገና ነገሩን አስልቼ..ባለሁለት አልጋ ለምን ፈለገች…?

ቢያንስ ተቃቅፈን እንኳን የመተኛት እድል አይኖረንም ማለት ነው…?ብዬ አስቤ ሳልጨርስ

ከጅንስ ሱሪ ኪስ ውስጥ ብሯን ላጥ አድርጋ አወጣችና ቆጠር ቆጠር አድርጋ ሰጠቸት

‹‹መታወቂያ››

‹‹ነፍሱ መታወቂያ አንኳን ያንተ ቢሆን ይሻላል››

‹‹እ ምን አልሺኝ…?››ግራ ገብቶኝ

‹‹መታወቂያ እያለች ነው››

‹‹እ..› አልኩና ወደኪሴ ገብቼ ዋሌቴን አወጣውና ብሩንም መታወቂያውንም አቀበልኳት

‹‹ሁለት ነው እንዴ የምትፈልጉት…?››

‹‹አይ የእሷን ብር መልሲላት››

‹‹እ.አንደዛ ነው…?›› አለችና ብሩን ነጥላ ተረጵዛው ላይ በማድረግ መታወቂያውን ወሰደችና

መዝገብ ላይ የሚጻፈውን ከጻፈች ብሃላ እንድፈርምላት አስጠጋችልኝ…ፈረምኩና

መለስኩላት…

ቁልፉን እየሰጠቺኝ…‹‹24 ቁጥር ነው..በዚህ ሂዱና በዚህ ታጠፉና ብላ ጠቆመችን

‹‹ብሩን አንሺውና እንሂዳ››

‹‹እሺ ካልክ …በማለት ብዙም ሳትግደረደር ብሩን ከጠረጵዛው ላይ አንስታ መልሳ ኪሷ

ውስጥ በመክተት ተያይዘን ሄድን…. ወደ ቤርጎ….

ቤርጎው ጠባብም ሰፊም የማይባል ልከኛ መጠን ያለው ነው …ሁለቱ አልጋዎች በትይዩ

ወዲህ ማዶ እና ወዲያ ማዶ በተቃራኒ ግድግዳ ተጠግተው ተዘርግተዋል..ሁለቱም

ተመሳሳይ ነጭ እና ጽዱ የአልጋ ልብስ ተነጥፎባቸው ይታያሉ …በመሀከል አልጋዎችን

ተጠግተው አንድ አንድ ደረቅ ወንበር ይታያል ….መሀከል ላይ አንድ መለስተኛ ጠረጳዛ

አለ……………..

አንድ አንድ አልጋ ሳንነጋገር ተከፋፍልና በተመሳሳይ ጊዜ ዘፍ ብለን ተቀመጥን … እሷ

ጫማዋንም ሳታወልቅ እግሮቾን በአየር ላይ አንጠልጥላ ግን ዳግሞ ሌላውን መላ ሰውነቷን

ነበር ዘረጋግታ የተኛችው

‹‹አንድ አ10 ደቂቃ አረፍ እንበል››አለችኝ

እኔም መረጋጋት ስለፈለግኩ አልተቃወምኳትም‹‹ይቸላል›› አልኳትና እኔም እንደእሷ እልጋው

ላይ ወገቤን አሳራፍኩ…ይገርማል ጭልጥ ያለ እንቅልፍ መቼ እንደወሰደኝ አለውቅም//

‹‹ጋሽ ፖሊሱ..ጋሽ ፖሊሱ›› እያለች በተደጋጋሚ ጥሪ ስትቀሰቅሰኝ ነው ደንግጬ ተስፈንጥሬ

የተነሳውት

‹‹አረ ተረጋጋ ሀገር ሰላም ነው››

‹‹አንቺ… ምን አይነት እንቅልፍ ነው የወሰደኝ..…?ስንት ሰዓት ሆነ…?‹ሞባይን ከፍቼ ሰአቴን

ስመለከት 3 ሰዓት ሊሆን ደቂቃዎች ነው የቀሩት፡፡

‹‹አረ ተነሽ እራት ፍለጋ እንውጣ›› አልኳትና ተያዘን ወጣን..ብዙም ሳንርቅ ከአስፓልቱ ጠርዝ

ከሚገኝ አንድ ሆቴል ገባንና ሁለተኛ ፎቅ በረንዳ ላይ ሆነን ቁልቁል አስፓልቱን

እያተመለከትን እራታችንን በጥሩ ሁኔታ እየተጎራረስን ከበላን ቡኃላ ወይናችንን አዘን በወሬ

እያዋዛን ዘና ማለታችንን ቀጠልን …

… ከተማዋ በማታ ምን ትመስላለች…?ብዬ ስቃኛት …እንደ ፒሳውን አይነት አይሁን እንጂ

ወዲህ ማዶ እና ወዲያ ማዶ ሆነው መብራት ፖል ተደግፈው ደንበኛ የሚጠብቁ እንስቶች

ይታዩኛል.. ወደየሆቴሉ የሚገቡትንና ከየሆቴሎቹ ወጥተው ባጃጅ ኮንትርታ በመያዝ

ወደየቤታቸው የሚሄዱ እዚህም እዛም ይታያሉ..ለሌላ ተግባር ወዲህ ወዲያ ውር ውር

የሚሉ ኑዎሪዎችም አይብዙ አሉ…እና ከተማዋ በማታም ቅውጥ አትበል እንጂ ድምቅ ያለች

ነች…ወሬያችንን እየጠረቅን..መጠጣችንን እየጨለጥን…ብዙ ብዙ ትዕይንት እየታዘብን ሳለ

ሁለት መንታ የሚመስሉ ዕድሜያቸው 15 ወይም 16 ማያልፋቸው እኛ ካለንበት አስባልት

ትይዩ ወዲያኛው ማዶ ዳር ቆመው ተመለከትን….

ሳለስበው ቀልቤንም እይታዬንም ተቆጣጠሩት ..አጅሪት ስትከታተለኝ ነበር መሰለኝ

‹‹ነፍሱ ምነው መሰጡሽ እንዴ?››

‹‹ምኖቹ…?››

‹‹ምኖቹ ትላለህ እንዴ?ሴቶቹ ናቸው ..ማዶ ፖሉን የተደገፉት .. አይንህ እኮ እንደተሰካባቸው

ቀረ››

‹‹ማዶ ስንት የሚታይ ነገር አለ ..ህንጻው አለ….በረንዳውን ሞልተው የተኙት ጎዳና

ተዳዳሪዎች አሉ…..እዛጋ ደግሞ ተቃቅፈው በዝግታ ወክ እያደረጉ ዘና የሚሉ ፍቀረኛሞች

አሉ….ታዲያ ለይተሸ እነሱን እንዳየው በምን እርግጠኛ ልትሆኚ ቻልሽ..?ደግሞ ካንቺ ጋር

እያለው እንዴት ነው በእነሱ የምመሰጠው?››

እነሱን እያየህ እንደነበር መቶ ፐርሰንት እርግተኛ ነኝ…ደግሞ ምን ችግር አለው እኔ እኮ በቃ

ጓደኛህ ነኝ…››‹‹ባክሽ ወሬ አታብዤ››

‹‹አይ ወሬ ማብዛት አይደለም ..ሄጄ ወርጄ ይዤቸው ልምጣ እንዴ ?››

‹‹እየቀለድሽ መሆን አለበት?››

‹‹እቀለድኩ አይደለም….ከፈለክ ሁለቱንም ይዤልህ መምጣት እችላለው››

‹‹ደግሞ ሁለቱ ምን ይሰሩልኛል…?

‹‹ምን አልባት የግሩፕ ይመችህ እንደሆን ብዬ ነዋ.…?.››

‹‹የግሩፕ ስትይ…? ››

‹‹በቃ ሁለቱንም ይዘህ ማደር ማለቴ ነዋ ..ግሩፕ አንድ ወንድ ከሁለት በላይ ሴቶችን

ለብቻው ሲያስተናግድ ወይም አንድ ሴት ከሁለት በላይ ወንዶችን ስታስተናግድ ማለት

ነው››

‹‹ይሄ በፊልም ላይ እንደምናየው ማለትሽ ነው..…?ፊልሙ ሁሉ እውነት ይመስልሻል

አይደል..ያ እኮ የፈረንጆቹ የሀጥያታቸው ፅንፋ ማሳያ ነው… ፡፡››

ፈገግ አለችና‹‹..ገና ነሽ ማለት ነው››አለቺኝ

‹‹ገና ነህ ስትይ…?››

የወይኗን ብርጭቆ አንስታ ካንደቀደቀችው ቡኃላ ባጎደለችው ምትክ ከጠርሙስ መልሳ

ቀድታ አስቀመጠችና ንግግሯን ቀጠለች…ሰዓቱ ወደአምስት እየተጠጋ ሲሆን ወይኑን

ሁለተኛ ጠርሙሳችንን በማገባደድ ወደ ሶስተኛው ለመሸጋገር እየተንደረደርን ነው፡፡

‹‹እንዲህ አይነት ነገር አታርፍም ማለት ነው..ያልኩህ ነገር በፈረንጅ ፊልም ያለ የሩቅ ሀገር

ተአምር ብቻ አይደለም…እኔ አብጠርጥሬ በማውቀው በእኛ ከተማ በፒያሳ የተለመደ እና

የእኛም ሰራ አንድ ክፍል ነው፡፡አዎ ይገርምሀል ይሄንን ድርጊት የእኔ ቢጤ ሸሌዎች ደህና

ገንዘብ የሚከፍላቸው ሲያገኙ ያለማንገራገር ያደርጉታል…ማለቴ ሁሉም ባልልህም አብዛኞቹ

ያደርጉታል ››

‹‹እንደዚህ ሚያደርግ ያበሻ ወንድ አለ?››

‹‹አዎ አለ ብቻ ሳይሆን አሉ..በደንብ አድርገው አሉ..ብዙ የናጠጡ የሚባሉ ሀብታሞችና

ልጆቻቸው፣በተለይ ወጭ ሀገር ደረስ ብለው ለረፍትም ሆነ አንደኛቸውን የተመለሱ

ዲያስፖራዎች ከዛ ቀስመው ከሚመጡት ለሀገር ግንባታ የሚበጅ አዲስ ቴክኖሎጂ እውቀት

ብቻ አይደለም እንዲህም አይነት የሲክሶሎጅ እውቀትም በማምጣት በፍጥነት

ያሰራጩታል››

‹‹ይገርማል››

‹‹አረ አይግረምህ…አሁን ከነገርኩህ ውጭም የዬኒቨርሲቲ ተማሪዎች በመጠጥ ናውዘውና

በሀሽሽ ነፍዘው ደርዘን ሙሉ ወንድ እና ደርዘን ሙሉ ሴት አንድ ቤት በመታጎር በወሲብ እርስ

በርስ እየተቀያየሩ ሲጨመላለቁ ለማየት ያን ያህል ብዙ ምርምር እነ ክትትል ማድረግ

አይጠበቅብህም…ቦታውን ብቻ ለይተህ ማወቅና በትክክለኛው ቀንና ሰዓት መገኘት ነው፡፡

ቅዳሜ ለእሁድ አጥቢያ..ክሬዚ ደይ…ቨላንታይን ደይ…ከለር ደይ..በሚባሉት ፈረንጂኛ

በአሎች ቀን ጎራ ብለህ ብትከታተል ያስደምሙሀል፡፡

‹‹ምትይውን ለማመን ይከብደኛል››

‹‹ሳያዩ የሚያምኑ ብፅአን ናቸው ይባላል..ብታምን ይሻልሀል፡፡ግን እንደ ቶማስ ካላየው

አላምንምካልክ…›› አለችና ሞባይሏን አውጥታ በማብራት ፎልደሮችን ከፈት ከፈት

አደረገችና አንድ ቪዲዬ በመምረጥ ከፈታ ሰጠቺኝ …እንዳይ ..፡፡‹‹ይሄ እኔ በአጋጣሚ

የተካፈልኩበት የተማሪዎች ፓርቲ ላይ የተቀረጸ ነው…በጣም መስጦኝ ስለነበረ ሳይሾፉኝ

ቀረጻኮቸው››

….. አየውት… አስር ደቂቃ የሚፈጅ ቪዲዬ ነው..የማየው ነገር ካወራችውም በላይ ነው…

እዚህም ደርሰናል እንዴ……?ላካ ዝም ብለን ነው በየአደባባዩ እና በየሚዲያው ባህላችን

ሀይማኖታችን እያልን በባዶ ምንደሰኩረው..…?ከስር ተቦርቡረን አልቀን የለ እንዴ……?እኚ

አፍላ ወጣቶች ማለት እኚ የኒቨርሲቲ ተማሪዎች ማለት እኮ የዚህች ሀገር የነገ..አረ ምን

የነገ የዛሬ መሰረቶች ናቸው፡፡መሰረቱ የተቦረቦረ ግንባታ ደግሞ ቀኑን ጠብቆ መደርመሱ

አይቀርም.. ለዛውም በቀላሉ..

‹‹ይህቺ ሀገር በሞራልም በምግባርም እየጠፋች ነው እኮ..በቃ ሁሉ ነገር ተስፋ አስቆራጭ

እየሆነ ነው››ነበር ያልኳት ፊልሙን አይቼ ከጨረስኩ ቡኃላ ሞባይሏን እየመለስኩላት

‹‹እንደዘማ አትደምድም..እነዚህ እኮ ከጠቅላላው አንድ ወይም ሁለት ፐርሰንት ቢሆን

ነው..ሌላው ወጣት ግን …..››

‹‹አንድ ፐርሰንትም ቢሆን አሳሳቢ ነው…አየሽ አንድ ባልዲ ውሃ ላይ አንድ ብልቃጥ ቀለም

ብትጨምሪበት የውሀውን ጣዕምም ሆነ ቀለም ሙሉ በሙሉ ነው ሚቀይረው…..አንድ

ቅንጣት ቫይረስ እንደቀልድ ሰውነት ውስጥ ከገባች ቡኃላ ነው ቀስ በቀስ ተራብታና ተዛምታ

አስር ሺ እና መቶ ሺ በመሆን መላ ሰውነትን በመቆጣጠር ለአልጋ ከዛም አልፎ ለሞት

የምትዳረገው…››

‹‹ይሄ አሁን አንድ ወይም ሁለት ፐርሰንት ቢሆኑ ነው ያልሺኝ ነገ በዝተውና ተስፋፍተው አርባ

እና ሃምሳ ፐርሰንት አለመሆናቸውን ምንም ማረጋገጫ የለንም…››

‹‹ምንም ማድረግ አይቻልም …››

‹‹እንደዛም ምንም ማድረግ አይቻልም ብለን እጅና እግራችንን አጣጥፈን ቁጭ ማለት

የለብንም ..መንግስትም ሆነ ህዝቡ የሆነ ነገር ማድረግ አለበት..ወላጆች ልጆቻቸው የት

እነደሚውሉ…? ምን እንደሚያደርጉ …?መከታተል አለባቸው…እንዲህ በየጎዳናው

የተዛመተውን የወሲብ ንግድም ሀይ መባል አለበት››

ከት ብላ ሳቀችብኝ

‹‹ምን ያስቅሻል…?››

‹‹አይ ይህቺ ሀገር ብዙ መካሪዎችና ፎካሪዎች አሎት እና እሱ ትዝ በሎኝ ነው››

‹‹አልገባኝም…››

‹‹ማለቴ ሁላችንም የሆነ ችግር እዚህም እዛም እንዳለ እናውቃለን..ግን ያን ችግር

ለመፍታት የሆነ ሰው ከሆነ ቦታ የሆነ አካል ከሆነ ጥግ እንዲመጣ እና መፍትሄውን

እንዲያበጅ ነው የምንጠብቀው..ቢያንስ በራሳችን የሆነ ነገር ለማድረግ አንሞክርም››

‹‹አይ የልጅ ነገር..እንዲህ አይነት ስር የሰደደ ችግር እኮ በግለሰብ ደረጅ የሚሞከር

አይደለም..እስኪ አሁን እኔ እስከአሁን ባወራነው ነገር ላይ ምን ማድረግ እችላለው…?››

‹‹ትችላለህ…?››

‹‹እኮ ምን…?››

‹‹ሚስት አለህ..ማለቴ አግብተሀል…?››ከምናወራው ጋር የማይገኛኝ ጥያቄ ጠየቀችኝ፡፡

‹‹አላገባውም››

‹‹እስቲ ከእነዛ ብርድ ከሚመታቸው ልጆች መካከል አንዷን ምረጥና አግባት…እና ከዛሬ

ጀምሮ ሴት ለመግዛት ወደ ቡና ቤት ጎራ ማለቱንም አቁም.››

‹‹ምን ማለትሽ ነው..ይ ምን ሊፈይድ……?ደግሞ ጋብቻ ዝም ብሎ ከመንገደኛ ጋር

የሚመሰረት ነው እንዴ…?››

‹‹… መንገደኛ ያልከው ..ከማንም ሸርሙጣ ጋር ለማለት ፈልገህ ነው…፡፡አየህ አንዴ እዚህ

ህይወት ውስጥ የገባች ሴት በስራው ወይም በሌላ አጋጣሚ ገንዘብ አግኝታ ኑሮዋን

ለማሰተካከል ብትሞክር እራሱ ፈታናዋ ቀላል አይደለም….ህብረተሰብ ለዘላለሙ ሸርሙጣ

እንደሆነች ነው የሚያስበው..አንድ ወንድ ቢያፈቅራት እንኳን ሊያገባት ድፍረት አይኖረውም

…ምክንቱም ቤተሰቦቹም ሆኑ ዘመዶቹ ሸርሙጣ አገባህ እያሉ ህይወቴን ይበጠብጡኛል

ብሎ ይፈራል..ወደፊት ምወልዳቸው ልጆችስ እናታቸው ሸርሙጣ እንደነበረች ሲሰሙ ምን

ይሰማቸዋል ብሎ ይሰጋል…ደግሞም ቢሰጋም እወነት አለው….ላግባት ብሎ ቢወስን

ከፈራቸው ነገሮች አንዱ ወይም ሁለቱ መከሰታቸው አይቀርም…አዎ ሁሉም ነገር ቀላል

አይሆንለትም….፡፡

‹‹አዎ እሱ እንኳን እወነትሽን ነው …›››

‹‹ግን እንዲሁ ያሳዝኑኛል..እያቸው እስቲ እነዚህን ሲቶች.. በጣም ልጆች እኮ ናቸው››ከታች

ወደሚታዩን መንታ መሰል ልጆች እየጠቀምኩ..

‹‹ወይ አንደኛዋ ቀናት መሰለኝ አንዶ ብቻ ነች ያለችው››

‹‹አዎ በወሬ ተመስጠህ አላየህም እንጂ ከአስር ደቂቃ በፊት ነው አንዱ በቤት መኪና

ጨልፎት የተፈተለከው››

‹‹ይህቺም ባገኘች›› አልኩ

‹‹አሳዘነችህ››

‹‹አዎ ..››

‹‹ለምን ይዘናት አንገባም?››

‹‹ወዴት?››

‹‹ከእኛ ጋር ትደር …እንክፈላት››

‹‹አልገባኝም››

‹‹በቃ ለየት ያለ ነገር ደስ አይልህም…?እንክፈላት እና ይዘናት እንግባ.. ሁለት አልጋ አይደል

ያለው አንዱ ላይ ዘና ብላ ትተኛ››

‹‹እወነትሽን ከሆነ ደስ ይለኛል››አልኩ..ግን እወነት ደስ እያለኝ አልነበረም ..ግራ እየተጋባው

እንጂ ..ሌላ ሰው እኛ ክፍል ውስጥ አብሮን ማደሩ ነፃነታችንን ይሻማብናል ብዬ

አስቤያለው..ግን ደግሞ የተለያየ አልጋ ላይ ለየብቻ ከመተኛት አንዱን አልጋ ለቆ አንድ ላይ

ቢያንስ ተቃቅፎ የመተኛት እድልን ያመቻችልናል፡፡

‹‹እ ምን ወሰንክ?››

‹‹እንደተመቸሽ..ግን አንቺ ነሽ ምታነጋግሪያት››

‹‹አንተስ ?››

‹‹አረ እኔ ሰቶችን ማነጋገር እኮ አይሆንልኝም››

ሰቆን አስነካችው‹‹ትናንትና ታዲያ እኔን ማነው ያነጋገረልህ?››

‹‹እሱን ለእኔም ግራ ገብቶኛል፡››

በቃ መጣው ..ይዤት ልምጣ ..አይዞህ ለሊት ካሰኘህ እየተጋላበጥክ ስትሰቃይ ከምታድር

መጠባበቂያ መያዙ አይከፋም››ብላ መቀመጫዋን ለቃ በፎቁ ደረጃ ቁልቁል ወደ ታች

መውረድ ጀመረች.....፡

በአስር ደቂቃ ልዩነት ልጅቷን ይዛ መጥታ ከጎኔ አስቀመጠቻት

‹‹ወንድሜ ነው ተዋወቂው››

ልጅቷም በሚርገበገቡ አይኖቾ እየገመገመችኝ እጀቾን ዘረጋችልኝ..እኔም በተመሳሳይ እጄን

ዘርግቼ የተዘረጋ እጆን እየጨበጥኩ ‹‹ዋቅቶላ እባላለው››አልኳት

‹‹ቲቲ››አለችኝ..ቲቲ በአመርኛ ሲተረጎም ምን ማለት አንደሆነ በቀላሉ ሊገለጽልኝ

አልቻለም..ደግሞስ ለምንድነው ስማቸው ቲቲ..ጂጂ…ፊፊ…የሚሆነው…?በውስጤ

የተፈጠረ ሌላ ጥያቄ ነበር…

‹‹ምን ትጠጪያለሽ..…?ወይን ከተመቸሽ ብርጭቆ ይምጣ…?››አልኳት

‹‹አይ ወይን ላይ እስከዚህም ነኝ..››

‹‹የፈለግሺውን እዘዢ›› አለቻትና አስተናጋጇን ጠራችላት..

‹‹ተኪላ›› ስትል አዘዘች..እንዲህ የሚባል መጠጥ አለ እንዴ..…?በውስጤ እራሴን ነው

የጠየቅኩት..እኔ ተኪላ ሳይሆን ካቲካላ የሚባል መጠጥ ነው በደንብ ማውቀው…

ድምጽ አውጥቼ በመጠየቅ መፎገር አልፈለኩም ስለዚህ ዝም አልኩ…

ብዙም ሳንቆይ የልጅቷ ስልክ እረፍት አልባ በሆነ ሁኔታ ይደውልላት ጀመረ…በማንሳት እና

ባለማንሳት መካከል ስትዋልል ታዘብኩና‹‹..አንስተሸ አናግሪ አንጂ›› አልኳት

ፈገግ እንደማለት አለቺልኝና አነሳችው

‹‹ሄሎ…››

‹‹አትምጣ… አግኝቼያለው››

‹‹አይ. መኖሪያ ቤት አይደለም የምሄደው.. ሆቴል ነው ››እሷ የምታወራውን ብቻ ነው

የሚሰማኝ..ቀጥላለች፡፡

‹‹በቃ ደህና እደር..ደግሞ እራት ሳትበላ እንዳትተኛ››

‹‹አሺ ቸው..ጥዋት እመጣለው››

‹‹እኔም እወድለው››ተዘጋ

‹‹ወንድምሽ ነው…?›››ተቅለብልቤ የጠየቅኳት እኔው ነኝ..እስኪ ወንድሞ ቢሆን አባቷ ምን

ይፈይድልኛል

‹‹አይ አይደለም››ተሸኮረመመች

‹‹ባልሽ ነው ማለት ነው…? ››አለቻት ጂጂ

‹‹እንዴት ባሏ ሊሆን ይችላል……?››

‹‹ለምን አይችልም……?››ተፋጠጥን

‹‹እኔ እንጃ በዚህ ሰዓት ደውሎ ..ገባሽ ወይስ ታድሪያለሽ…? የሚል ባል ይኖራል

እንዴ…?››ቀዝቀዝ ባለ ድምጽ ሀሳቤን ሰነዘርኩ

‹‹አይ ወንድሜ …አታርፍም ማለት ነው፡፡ ባሏ ማለት እኮ ያው ፎንቃ ያሲያዛት እና በነፃ

የሚጠልዛት ወንድ ማለት ነው..አይደል እናት…?››

ልጅቷ በጥርጣሬ እንዴት ልታውቂ ቻልሽ…?የሚል በሚመስል አስተያየት እያየቻት‹‹አዎ

ትክክል ነሽ››አለቻት

‹‹እና ባልሽ ነው ››ጠየቅኩ የሰማውትን ካለማመን በመነጨ ገረሜታ

‹‹አዎ ባሌ ነው..ስራ ካልቀናኝ መጥቶ የሚወስደኝ እሱ ነው…››

‹‹ወስዶሽስ…?››

‹‹እንዴ ወስዶኝ ያው ቤታችን አብረን እንተኛለና››ምንአይነት የጅል ጥያቄ ነው

‹‹ምንድነው ሚሰራው…?››

‹‹ተማሪ ነው …አዳማ ዩኒቨርሲቲ በማታው ክፍለጊዜ ይማራል…እኔ ነኝ ከፍዬ

የማስተምረው››

‹‹የማስተምረው..እንደዚህ እየሰራሽ ነው የምታስተምሪው››

‹‹አዎ …ምን አለበት…?››

‹‹እሱማ ምንም የለበት …ዋናው በፎንቃው መጠለፍሽ ነው…››አለቻት ጂጂ

‹‹አይ ፎንቃ ስለጠለፈኝ ብቻ ሳይሆን ስለሚያሳዝነኝ ነው..ሚስኪን ልጅ ነው ..ምንም

ቤተሰብ የለውም ..ደግሞ በጣም ጎበዝ ተማሪ ነው..በሚቀጥለው አመት ይመረቃል..››

‹‹እና ሲመረቅ እንዴት ነው የምትሆኑት…?››መጠየቅ የፈለግኩት እንደዛ አልነበረም

..ትምርቱን ጨርሶ ስራ ካገኘ ቡኃላ ቢተውሽስ…? ብዬ ነበር መጠየቅ የፈለግኩት..ግን

በምን አይነት ድፍረት እንደዛ ጠይቃታለው…?

‹‹እንዴት እንሆናለን .. …?››መልሳ ጥቄውን ለእኔው ደገመችው

‹‹ያው ተመርቆ ስራ ከያዘ ቡኃላ ስራሽን ታቆሚያለሽ ለማለት ፈልጌ ነው…?››

‹‹እሱ ሚስጥር ነው››

‹‹በፈጠረሽ ንገሪኝ››ተስገበገብኩባት..እስኪ ለወሬ በእናትሽ ..በፈጣሪ ብዬ መለመን ከእኔ

ሚጠበቅ ነው…?

‹‹ጠፋበታለው…ትምህርቱን ጨረሶ ስራ ከያዘ ቡኃላ ወዲያው ጠፋበታለው››

‹‹ጠፋበታለው ስተይ..…?ለምንድነው የምትጠፊበት…?››

‹‹እያፈቀርኩት እንድኖር..እነዚህ በፍቅር ያሳለፍናቸው የእውነት የሆኑ ጊዜያቶች መቼም

ከታሪኬ ውስጥ ከሽፈው ሲበኑ ማየት ስለማልፈልግ ….በኑሮ መቀየር ምክንያት ትቶኝ

ወይም ችላ ብሎኝ በእሱ እንዳዝንበት ስለማልፈልግ››

‹‹ታዲያ ትተሸው እንደምትሄጂ እያወቅሽ ለምንድነው የምትለፊው…?››ጥያቄዬ ከውስጤ

ሊያልቅልኝ አልቻለም..ለጂጂ እንኳን እድል ልሰጠት ስላልቻልኩ በፅሞና የተሞላች

አድማጭ ብቻ ሆናለችት …

‹‹የምን መልፋት…?››

‹‹እንዲህ ብርድ እየጠበሰሽ ከማታውቂያቸው ሰዎች ጋር አንሶላ እየተጋፈፍሽ እሱን

የምታስተምሪው ነዋ..››

‹‹ይሄን በማድረጌ ነው ለህይወቴ አንድ ትርጉም ያገኘው..ጠቃሚ ሰው እንደሆንኩ ማሰብና

ማመን የጀመርኩት ከእሱ ጋር ከተገናኘውና እሱን ማስተማር ከጀመርኩ ቡኃላ ነው…ከዛ

በፊት ባገኘውት ብር ፋሽን ልብስ መግዛት፤ መቃምና ማጬስ ብቻ ነበር…የዛን ጊዜም

የባንክ ደብተር አልነበረኝም አሁንም እሱን ሳስተምር የለኝም…ግን ለህይወት ያለኝ

አመለካከት ቀይሮታል…ወደእዚህች ምድር የመጣውት ትርጉም ያለው ጠቃሚ ተግባር

ለመከወን ነው ብዬ እንዳምን አድርጎኛል››

‹‹ይገርማል….እሱስ ምን ያስባል..…?ምንድነው የወደፊት ዕቅዱ…?››

‹‹ያው እሱማ ..ትምህርቱን እንደጨረሰና ስራ እንደያዘ ስራዬን እንደማቆም በስርአት

ተጋብተን የተረጋጋ በፍቅር የተሸመነ የጋብቻ ህይወት እንደሚኖረን ነው ..እኔም ትምህርቴን

እንደምቀጥል እና ቀስ በቀስ ኑሮችንን እንደምናሻሽል በየቀኑ ይነግረኛል..ልጆች

እንደምንወልድ ያልማል..አዎ እንደዛ ነው የሚያስበው..እኔም እንዲረበሽብኝ ስለማልፈልግ

እንዳልክ ነው የሚሆነው እለዋለው…ግን የማደርገው እንደነገርኮችሁ ነው..ከእሱ ጋር ወደ

ጋብቻ ህይወት ገብቼ ቢቀየርብኝስ..…?››አንድ ቀን ሸርሙጣ ብሎ ቢሰድበኝስ……?››በላዬ

ላይ ጨዋ የተባለች ሴት ቢወሽምና ጀርባውን ቢሰጠኝስ……?›› እኚንና የመሳሰሉትን አሳቃቂ

የመከዳት ስጋቶችን በማብሰልሰል ህይወቴን በጣር መግፈት አልፈልግም..እነዚህን ነገሮች

ምን አልባት እሱ ባያደርጋቸውና አሁን ቃል እንደገባልኝ ለማድረግ ቢጥር እንኳን እኔ በገዛ

ሀሳቤ እየቀረጽኩና እየፈጠርኩ እሱንም ሰላም መንሳቴና በገዛ ስጋቴ ና ቅናቴ እሱን

በመገፋፋት ያላሰበው ነገር ውስጥ መክተቴ አይቀርም…እና ለእኔም ለእሱም ስል እንደልኩ

ነው የማደርገው..››ለማንኛውም ሽንት ቤት ደርሼ መጣው ብላ ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደ

ውስጥ ገባች

‹‹ምትገርም ልጅ ነች..ባንቺ ተገርሜ ሳልጨርስ ሌላ የምትገርም ሴት አጋጠመችኝ..በጣም

ታሳዝናለች››

‹‹አንድ ሳምንት ከእኔ ጋር ፒያሳ ውስጥ ብትኖር ከዚህ የበለጡ የሚገራርሙ ትንግርት

መሳይ ታሪኮችን አስኮመኩምህ ነበር››

‹‹አረ ይቅርብኝ..ከዚህ በላይማ እራሴን ሀዘን ውስጥ መክተት አልፍልግም… ይታይሽ በዚህ

ሰዓት ፍቅረኛዋ የእውነት የሚወዳት ከሆነ ምን እንደሚሰማው..?የእሱ የሆነች ሴት የእሱ

የወደፊት ህይወት ለመቀየር ስትል ከሌላ ሰው ጋር ስታድር ….አረ ለማሰብ እንኳን

ይከብዳል..እኛ ያፈቀርናትን ሴት መንገድ እንኳን ሲለክፋት ድንገት ካየን እንዴት ነው ቡራ

ከረዩ ስንል የምንውለው..አረ በጣም ይከብዳል..››ተንገሸገሽኩ፡፡

‹‹እና አታወጣትተም ማለት ነው?››

‹‹አረ ምን ነካሽ..እንኳን ይሄንን ታሪክ ሰምቼ ድሮውም ሀሳቡ አልነበረኝም…››

‹‹እንግዲያው ወደ ፍቅረኛዋ ትሂዳ››

‹‹እወነትሽን ነው››

‹‹እወነቴን ነው ..ብሩን እንስጣትና መጥቶ ይውሰዳት..››

‹‹ደስ ይለኛል..›ተስማማን

ልጅቷ መጥታ ለፍቅራኛዋ ደውላ ጠርታው..እኛም ገንዘብን

ሰጥተናት ተደስታና ተገርማ ..ነገ ከዋልን እንድንገናኝ ቁጥሯን ሰጥታን....ስትለየን ከለሊቱ

ስድስት ሰዓት ከሀያ ሆኖ ነበር..

እኛም ከዛ በላይ የምንቆይበት ምክንያት ስላልነበረ ሂሳባችንን ዘግተን ወደ ቀጠታ መኝታችን

ነበር ያመራነው…ሁለታችንም ጋል ያለ መንገዳገድና መኮላተፍም ያስከተለ ስካር ሰክረናል፡፡

እንደገባን እሷ ሮጣ ቀን ተኝታበት የነበረው አልጋ ላይ ተዘረረች..እኔ ፊኛዬ በሽንት ተሞልቶ

ስለነበረ ወደ ሽንት ቤት ገባውን ተንፍሼ ስመለስ ከላይ ተኝታ የነበረችው ልጅ ከውስጥ

ገብታ በብርድልብሱ ተጠቅልላ ተኝታለች..ፊት ለፊት ያለው ጠረጵዛ ላይ ልብሶቾ

ተቆልለዋል…በደንብ አየዋቸው፡፡ሱሪዋ ፤ቲሸርቶ ..ጃኬቷ ..እያልኩ በየተራ ተመለከትኩ…

ልብሶን አወላልቃ ባንቶ ብቻ ነው ጠረጵው ላይ የማይታየው..ስለዚህ ሰውነቷ ላይ የቀረው

ልብስ እሱ ብቻ መሆኑን ተረዳውና ሳለስበው ፈገግ ብዬ እኔም በተመሳሳይ አወለቅኩ

..በይ ጠጋ ብይ ብዬ ከጎ ከጎኖ ተዘረርኩ››

‹‹እንዴ ሰውዬ አልጋህ ላይ ተኛ እንጂ…ሁለት አልጋ ያለው ክፍል የተከራየነው እኮ ለዚህ

ነው››

‹‹ባክሽ እኔ ብቻዬን አልተኛም››

‹‹ተኛለው ብለህ እኮ ነው ያመቻቸውልህን ልጅ የሸኘሀት››

‹‹እንደዛ ማለቴ አይደለም…ማለቴ እንትን ማድረግ ፈልጌ ሳይሆን እንዲሁ አብረን እንድንተኛ

ስለፈለኩ ነው..ልክ እንደትናንቱ››

‹‹አይ አንተ ሰው….በቃ ሲነግሩህ አትሰማም አይደል..በል እሺ ከውስጥ ግባ..ተጣድፌ እና

ተስገብግቤ ገባው…በዛው ቅጽበት ግን እሷ ወጣች››ግራ ገባኝ…

‹‹አንዴ ምነው..ወዴት ነው?››

‹‹ልብሴን ልልበስ››

‹‹ለምን?››

‹‹አብሬህ ለመተኛት ነዋ››

‹‹አብረሺን ለመተኛተ ልብስ ማውለቅ እንጂ ልብስ ማድረግ ነው እንዴ ?››

‹‹እንግዲህ ምርጫው ያንተ ነው››

‹‹እሺ እንዳልሽ››

ያወለቀችውን ጅንስ ሱሪያዋና ቲሸርቷን መልሳ በመልበስ መጣችና አርቃን እቅፌ ውስጥ

ገባች..ወይ ጉዴ

ሀሳቤ ሁሉ ብትንትን አለብኝ እራሴን ለመቆጣጠር ዝም ብዬ ማውራት ፈለግኩ…ግን ልጅቷ

በዚህ እድሜዋ እንዲህ ማሰቦ አይገርምሽም ልጅ እኮ ነች››አልኳት

‹‹ያን ያህል እንኳን ልጅ የምትባል አይደለችም …

‹‹እንዴ አረ ልጅ ነች?››

‹‹አዎ ልጅ ነች ግን ያን ያህል የሚጋነን ልጅነት አይደለም.. እኔ በእሷ ዕድሜ ስደርስ ቢያንስ

ሀያ ድንግልና ሸጪያለው››

‹‹ድንግልና ሸጬያለው..ምን አይነት ድንግልና››

‹‹ድንግልና ነዋ..ድንግልና አታውቅም››

‹‹አውቃለው..ግን ሀያ ድንግልና እኮ ነው ያልሽው››

‹‹አዎ ሀያ ድንግልና››

‹‹እንግዲያው አላውቅም.. እኔ የማውቅም ድሮ ድሮ ሴቶች ከአንድ አንድ ድንግልና ጋር

እንደሚወለዱነው..››

‹‹አሁንስ››

‹‹አሁንማ ከእነጭራሹም የለም ይባላል››

‹‹እንግዲያው እኔ በ15 ዓመቴ ላይ ጀምሬ ለሁለት አመት ያህል ስራዬ ድንግልና መሸጥ

ነበር… ቢያንስ ከ30 ጊዜ በላይ ሸጬያለው››

‹‹እኮ እንዴት አድርገሽ..››

‹‹ታሪኩ ረጅም ነው…››

‹‹አጠር አድርገሽ ንገሪኛ››

እኔ እዚህም እዛም እንደምታያቸው ሴተኛ አዳሪዎች እንደልመስልህ …ለስራው ፕሮፌሽናል

ባለሞያ ነኝ…ከ10 ዓመቴ ጀምሮ ከፍተኛ ስልጠና ወስጄበት ነው ከ15 ዓመቴ ላይ

ወደስራው የተሰማራውት…

‹‹ሰልጠና..ጭራሽ ስልጠና.. እየቀለድሽ ነው፡፡››

አይ እወነቴን ነው…እናቴ አራዳ አካባቢ አንድ የቀበሌ ቤት ወስጥ ይሄንኑ ስራ እየሰራች ነው

የወለደችኝ…እና ያኑም እየሰራች ነው ስታሳድገኝ የነበረው…ቤቷ አንድ ክፍል እና አራት

በአምስት ስፋት ያላት ብትሆንም እሷኑ ለአንድ አልጋ ማዘርጊያ የምትሆን ከፍላ ሌላ ሴት

በማስገባት የእኩል ታሰራ ነበር››

‹‹የእኩል ስትይ››

ሴትዬዋ በሰዛች ቤት ወስጥ ከወንድ ጋር አድራ ወይም አጭርም ቢሆን ሰርታ አስር ብር

ብትሰራ አምስቱን ለእናቴ ትሰጣትና እምስቱን ለራሷ ትወስዳከለች ማለት ነው…እንግዲህ

እናቴ የቤቱ እመቤት መሆኗ ነው…በተቀረችው ክፍል ደግሞ እራሷ ትሰራበት ነበር…››

‹‹ይቅርታ አድርጊልኝና እናትሽ ግን የሚከብድ ነገር ነው ይሰሩ የነበሩት..ማለቴ የእኩል

ያልሽው… አረ ይከብዳል››ተሸማቀቅኩ

‹‹ያ የእናቴ የግሏ ህግ አይደለም …አዛ አካባቢ ሁሉም በዚህ ስራ ላይ የሚተዳደሩ እና

እቤት ያለቸው ተመሳሳዩን ነው ሚያደርጉት….ግን ሴትዬዋ ቀላል አልነበረችው..ሁሉን ነገር

ካጠናች እና ሰፈሩን በጣም ከተለማመደች ቡኃላ እናቴን አስወገደቻት..

‹‹አስወገደቻት ስትይ..››

‹‹በመርዝ ገደለቻት››

‹‹እና ታሰረች››

አረ ምን በወጣት…በመርዝ ገደለቻት ስልህ እኮ በግልጽ አይደለም ያደረገችው በከፍተኛ

ጥንቃቄ እና ሚስጥር ነው..እኔ እንኳን እሱን ለማወቅ አምስት አመት

ፈጅቶብኛል….መንግስትማ እሷም ምስኪን ናት ብሎ ማለቴ ቀበሌው ቤቱን በስሞ

አዘዋወረላት እና …እኔንም መረቁላት››

‹‹አዎ ..አሳድጋታለው ብላ ወሰደችኝ..ደግነቱ አላሳድገታም ብትል እንኳን ጎዳና ከመውጣት

ውጭ ሌላ ምርጫ አልነበረኝም…››

‹‹አይ ምንም እንኳን እናትሽን መግደሏ ጭካኔ ቢሆንም አንቺንም ጎዳና አለመጣሏ

ያስመሰግናታል፡፡››

‹‹አይ እንደዛማ አይደለም… እንደውም የእሷ ጭካኔ እናቴን ለመግደል ከመወሰኖ በላይ እኔን

ላሰሳድግ ብላ በመውሰዶ ነውየሚገለፀው፡፡

‹‹እንዴት››

‹‹እናቴን ለመግደል መወሰኖ እቤቱ አጎጉቷት ሁሌ ገላዋን በመሸጥ ለሌላ ሰው ግብር

መክፈል አንግሽግሾት ነው ብለህ በተወሰነ መልኩም ቢሆን ምክንያነት አለው ልትል

ትችላለህ…. እኔን ለማሳደግ የወሰነችው ግን ለአራት አመት እናት ስትቀበላጥ የነበረውን

በወር እኔ እንድመልስላት አስብና ወስና ነበር…..እና አንድ ሺ እጥፍ አድርጋ ተቀብላኛለች…

በእኔ ባለ ቤት በእኔ ባለ መኪና ሀናበታለች…እርግጥ እኔ ብቻ እልነበርኩም ሌሎች አራት

አምስት እኔን መሰለሎች ነበሩ ግን ጅማሬዋ እኔ ነኝ..መነሻዋ እኔነኝ፡፡

‹‹አወሳሰብሽብኝ እኮ..እንዴት አድርጋ ነው ያስከፈለችሽ››

‹‹ሌላውን ተወው ድንግልና ብቻ 30 ጊዜ ሸጬላታለው….በአንዱ ድንግልና ከሁለት ሺ እስከ

አስር ሺ ትቀበልበታለች…››

‹‹እንዴት አድርጋ?››

ይሄንን የሚሰሩላት ደላሎች አሏት…እሷ እድሜዋን በዚህ ስራ ላይ ስላሳለፈች የማታውቀው

ነገር የለም..ድንግል ነች ትልና ለሶስት ቀን በሆነ ጭስ በየቀኑ ለአንድ ሰዓት ራቁታችንን

በቁርበት አፍና ታጥነናለች..የምታጥነን እግራችንን ወዲህና ወዲያ በለቃቅጣ ጭሹ በደንብ

ወደ ማህጻነችን እንዲገባ አድርጋ ነው..በሶስተኛ ቀን ማለቴ ሰውዬው ጋር ያለውን ነገር

ደላላው ይጨርሳል ብሩን ይቀበላል እኛን ወስዶ ያስረክበናል..ከመሄዳችን በፊትም በደንብ

አድርጋ እራሷ እኛን ስለማታምነኝ ኮካ እና የሆነ ምንነቱን የማላውቀውን ዝልግልግ ቅባት

ነገር በመቀላቀል በደንብ አድርጋ ብልታችንን ታጥበናልች..እንዲህ በቀላሉ አይምስለህ

እጣቶን ውስጣችን እየሰነቀረች በደንብ ታጥበናለች…….ውስጡንም ውጭንም….

ከዛ የየትኛው ወንድ ብልት ነው ያንን ሰንጥቆ መግባት የሚችል…?››ሰውዬው ድንግል

አገኘው ብሎ መፋተግ እኛ ድግሞ በጣርና በስቃይ መቃተት ነው…ከዛ እንዴት የበረታው

በስንት መላላጥ እና መፋተግ ወደውስጥ መግባት ይችላል…እና ደም በደም ሆኖ….

እሱ መሸወዱን ሳያውቅ በእርካታና በደስታ ሲጨፍር ..እኔ በህመምና በስቃይ ሳለቅስ

ለሊቱ ይነጋል…ከዛ አስራ አምስት ሀያ ቀን አገግምና ደግሞ ሌላ ድንግልና ግዤ ተገኘ

ሲባል..ሌላ ዝግጅት፡፡

ይሄንን መቼሽ በእውነት አለም ለዛውም በዚህች በእውነት ኢትዬጵያ ውስጥ የተደረገ ታሪክ

ነው ብዬ ለማመን በጣም ይከብደኛል፡፡››

‹‹እንግዲህ አመንክም አላመንክም እውነት ነው…ተጨማሪ ማብራሪያ ወይም ማስረጃ

ፈልጋለው ካልክ ደግሞ ጥዋት አስታውሰኝ . አሁን ግን እቀፈኝና እንተኛ …እንቅልፍ

እያንገላጀ..ጀኝ ነው››አለቺኝ

አረ እሺ ብዬ ጭምቅ አድርጌ አቀፍከዋትና ፀጥ አልኩ….ወደ እንቅልፍ አለም የሚያደርስ

በፍትወት አምሮት ኡኡታ የታጀበ......ምን አይነት በቅዠት እና በሙቀት የተሞላ በተቆራረጠ እንቅልፍ የታጀበ ለሊት እንዳሳለፍኩ

አትጠይቁኝ…

አጅሪት ግን !!! እሷማ ምን አለባት..ልክ እናቷ እቅፍ ውስጥ እንዳለች ጨቅላ ህጻን ሀሳበን

ጥላ ሰውነቷን ደረቴ ላይ ዘረጋግታ የደሀ እንቅልፍ ተኝታ አደረች..የደሀ እንቅልፍ ግን ምን

አይነት ነው….?

ይህን ለማወቅ አንድ ምሽት ላይ የአዲስ አበባን ጎዳናዎች ዞር ዞር ብሎ መቃኘት በቂ

ግንዝቤ ለማግኘት ይረዳል ብዬ አስባለው….የደሀ እንቅልፍ እስፕሪንግ ፍራሽ እና ኮምፎርት

ብርድልብስ አይጤይቅም…የደሀ እንቅልፍ በሀሳብና በስጋት አይቆራረጥም…የደሀ እንቅልፍ

ከቅዠት ይልቅ በንጹህ ህልም የተሞላ ነው…የደሀ እንቅልፍ ከፍርሀት ይልቅ በእፎይታ

የተከበበ ነው…

ደሀና ህልም ይወደዳሉ…ህልም የድብቁ ምኞታችን ምንዛሬ ነው… ቅዠት ደግሞ የፍርሀታችን

ነጻብራቅ ነው፡፡ደሀ ምኞቱን በሰላማዊ እንቅልፍ ውስጥ ያልማል…ሀብታሙ፤ሙሰኛው ወይም

ወንጀለኛው የፍርሀቱን ነጸብራቅ በሆነ ቅዠት ሲቃትት ያድራል፡፡...አንዳንዴ ህልማዊው አለም ከእወነቱ አለም በተሸለ ፍትሀዊ እና ምክንያታዊ ድርጊቶች

የሚከወኑበት …የተሻለ ደስታ የምናገኝበት… ምኞታችንን ምንኖርበት አለም ነው..

በዛም ምክንያት በህልማችን እንደውስጣችን ምኞት የምንኖርበት እና ጣፋጭ ደስታም

ምናገኝበት ዓለም ነው፡፡ስለዚህ ህልም ለደሀው ፤ለጭቁኑ እና ለተገፋው እንደማካካሻ

ተፈጥሮ የሰጠችው ፀጋ ይመስለኛል…ለዚህም ነው ከረጅም ተከታታይ ህልም ጋር ረጅም

እንቅልፍ የተደለው..ተረቱስ ደሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኖሮ ንቃቃት ይገለው ነበር አይደል

የሚባለው…..አንድ ደሀ በአይን ፍቅር የተነደፈላትን አማላይ ከላይኛው ማህበረሰብ ወይም

ከዝናው ጣሪ ላይ የለችን ሴት አግኝቶ አናግሮ አሳምኖ ወደ ማረፊያ ክፍል ይዞት ገብቶ..

ልብሱን አውልቆ እና አስወልቆ ስሞና ተስሞ ..ያሻውን ሚያደርገው በህልሙ ነው..በጣፋጭ

ህልሙ…የሙሉ ደስታው ማህተም የሆነውን የዘር ፍሬውን እስከመርጨት ያደረሰውን ሀሴት

የሚያጎናፀፈው ህልም ነው፡፡እና ደሀ እንቅልፍና ህልም እንዲህ ይመስሰላሉ…

ያ ማለት ግን ሀብታም ሁሉ እንቅልፋ አልባ እና ህልሙ የማያምርለት ነው ማለት

አይደለም..ረጅም ያልተቆራረጠ እንቅልፍ ከጣፋጭ ህልም ጋር በህይወቱ የታደለ ሀብታም

ካለ በምድር እያለ እንደፀደቀ ቁጠሩት…እርገጠኛ ሆኜ መናገር እችላለው እንደዛ አይነቱ

ሀብታም ሀብቱ ውስጥ ምንም አሻጥር፣፣ምንም ዘረፋ.፤ምንም ያልተከፈለ የሰው ላብ

የለበትም፡፡ለዛ ነው በሀብቱ ላይ የደሀ እንቅልፍ የታደለው፡፡

ለማንኛውም ወደ ዋናው ቁም ነገር ልመለስ እና እሷ ማለቴ የእኔዋ ጂጂ…የእኔዋ ጂጂ

አልኩ እንዴ …….?ለሁለት ቀን ሳይሆን ለሁለት አመት አብሬያ እንደኖርኩ ነው እየተሰማኝ

ያለው….ለዛ ነው መቀባጠሬ…ወይ ዘንድሮ መጨረሻዬ ለማየት ነው የጓጓውት…

..ሁለት ሰዓት ላይ ስልክ ተደወለልኝ..ስልኩ ከቤት ነው የተደወለልኝ..ከሻንቡ አነሳውት

‹‹ሄሎ እማዬ››

‹‹ሰላም ነህ ልጄ….?››የእናቴ የደከመ እና ተቆራረጠ ድምጽ

‹‹አዎ ሰላም ነኝ…ምነው በጥዋት ….?ሰላም ነው አይደል….?››

‹‹አረ ሰላም ነው..መቼ ነው የምትመጣው….?እሱን ልጠይቅህ ነው….?››

‹‹ነገ እመጣለው…ምነው ምትፈልጊው ነገር አለ..ምን ይዤልሽ ልምጣ….?››

‹‹አይ ምንም አልፈልግም..ቶሎ መምጣት አለመምጣትህን ብቻ ለማወቅ ስለፈለግኩ

ነው….?››

‹‹እማዬ ምንድነው የተፈጠረው …ድምጽሽ ትክክል አይመስለኝም››ያው እናቴ አይደለች

ያለችበትን ሁኔታ በድምጾ ቃና አውቃለው…

‹‹አረ ሰላም ነው..ብቻ ….››

‹‹ብቻ ምን….?››ልቤ ተሰቀለች

‹‹ልጅቷ ሄዳለች››

‹‹የቷ ልጅ….? ››ግራ አገባችኝ‹..የቷ ልጅ ነች የሄደችው…….?ወዴት ነው የሄደችው..….?

ለምንድነው የሄደችው….?›ምንም ሊገለጽልኝ አልቻለም፡፡

‹‹ፋጤ ነቻ..ሰራተኛዋ››

‹‹እንዴ!!! ለምን .. ….?ምን ሆና…….?.ልጄንስ የት አድርጋ…….?እራሴን መቆጣጠር

አቃተኝ..ደረቴ ላይ ተኝታ የነበረችውንና ከእንቅልፍ ተፅዕኖ ሳትወጣ በከፊል ንቃት

እያዳመጠችኝ የነበረችውን ጂጂን አስፈንጥሬ ከላዬ ላይ ከወረወርኳት ቡኃላ አልጋውን

በመልቀቅ እርቃኔን ቤት ወስጥ ወዲህ አወዲያ እየተሯሯጥኩና እየተወራጨው ማውራቴን

ቀጠልኩ››

‹‹ልጅቷንማ ለእኔ ትታልኝ ነዋ››

‹‹እማ ልጄ ሰላም ነች ግን ….?››

‹‹አረ ሰላም ነች…››

‹‹ለመሆኑ ምን ሆንኩ አለችሽ..….?እስክመጣ ድረስ መጠበቅስ ያቃታት ምን አይነት የነፍስ

ጉዳይ ቢያጋጥማት ነው….?››

‹‹አላውቅም ልጄ ..ልትነግረኝ አልፈለገችም..››

‹‹እሺ እማ እስክመጣ አደራ.›››

‹‹እንዴ ምን አደራ ያስፈልገዋል ..ለእኔም እኮ ልጄ ነች….?ስለገዛ ልጄ እኮ ነው

የምናወራው››እናቴ የተለመደ ቅሬታዋን ማሰማት ጀመረች…ሁል ጊዜ እንዲህ አይነት ጥያቄ

ሳቀርብላት ቅር ትሰኛለች..ለልጅ ልጇ ያላትን ፍቅር ጥያቄ ውስጥ ያስገባውባት

ይመስላታል፡፡

‹‹እሺ እማ… ከቻልኩ ዛሬውኑ ለመምጣት እሞክራለው››

‹‹አረ ተረጋጋና እንደእቅድህ ነገ ና..››

‹‹እሺ እማ ቸው››

‹‹ቸው ልጄ ››ስልኩን ዘጋውና.ቀጥታ ልብሴን መልበስ ጀመርኩ…

‹‹ሰላም ነው አለችኝ….?››ግራ በመጋባት አስተያየት

‹‹ምን ….?ሰላም ነው..….?ዛሬ መሄድ አለብኝ …ተነሽ ቁርስ እንብላና እንሂድ››

‹‹ልጄን ጥላ ስትል የሰማው መሰለኝ..ሚስትህ ጥላህ ጠፍታ ነው..….?ግን ሚስት የለኝም

ብለሀኝ ነበር እኮ››ለምን ዋሸኸኝ በሚል ጥያቄ የታጀበ ትዝብታዊ አስተያየት እያየችኝ

‹‹ባክሽ ሚስቴ አይደለችም… ልጄን የምታሳድግልኝ ሰራተኛዬ ነች ››

‹‹ሰራተኛዬ..ሰራተኛህ ብቻ….?››

‹‹አዎ ሰራተኛዬ ብቻ ..ምን ለማለት ፈልገሽ ነው ግን….?››

‹‹አይ አደነጋገጥህ ሲታይ ሰራተኛህ ብቻ የሄደችብህ አይመስልም››

‹‹ያልተነካ ግልግል ያውቃል የሚባለው እኮ ለዚህ ነው.. አንቺ ምን አለብሽ..ለእኔ ሰራተኛ

ትሁን እንጂ ለልጄ እኮ እናት በያት…ከአንድ ወሯ ጀምሮ ይሄው ሶስት አመት ሙሉ እሷ ነች

ያሳደገቻው..ልጄ እንደ እናቷ ነው የምትወዳት….››ለብሼ ጨርሼለው …እሷም አልጋውን ለቃ

መቀመጫው ላይ ቁጭ በማት ለብሳ ያደረችውንና እላዬ ላይ የተሸበሸበ ልብሶን

እያስተካከለች ነው እያወራቺኝ ያለችው..፡፡

‹‹ቢሆንም ለመፍረድ ቸኮልሽ አትበለኝ እንጂ እንኳን ሰራተኛህ ይቅርና ዋናዋ ሚስትህ

ማለት የልጅህ እናትም አንተንም ልጇንም ትታችሁ ሄዳ የለ…..….?››

ፊቴ ሁሉ ልውጥውጥ ሲል ለእኔው ለራሴ እየታወቀኝ ነው.ሰወነቴ ሁሉ መንቀጥቀጥ

ጀመሯል..

‹‹አረ አረጋጋው..ዝም ብዬ አስተያየት ልስጥህ ብዬ እንጂ የሚመለከተኝ ጉዳይ ሆኖ

አይደለም››

‹‹አይ እወነትሽን ነው..እናቷም ጨክና ጥላኝ ሄዳለች..አዎ በእኔ ጨክና..አዎ በልጇ

ጨክና…››

ጃኬቴን ከተቀመጥኩበት አንስቼ አንጠለጠልኩና ክፍሉን ለቀቅቄ ወጣው..

‹‹አረ ጠብቀኝ..ፊቴን እንኳን ሳልታጠብ ››እያለች ከኃላዬ ተከተለቺኝ

እንደምንም እራሴን ለማረጋጋት እየሞከርኩ ቁርስ ወደምንበላበት ቤት ይዤት

ገባው..አዘዝንና ፊት ለፊት ተፋጠን ቁጭ አልን…..ምግቡ መጣ..ኩርፊያ በተቀላቀለበት

ፀጥታ የቀረበውን ቁርስ በልተን ወደመኪናችን ገባንና …ጉዞ ወደ አዲስ አበባ ….፡፡በፍጥነት

መንገድ ገብተን መሀል ከደረስን ቡኃላ

‹‹በቃ አሁን ቀጥታ ወደ ሀገርህ ልትሄድ ነው ….?››

‹‹ምን ምርጫ አለኝ… ልጄ እኮ ነች….?››

‹‹አይ እናትህ ጋር አይደል እንዴ ያለችው››

‹‹እናቴ አቅመ ደካማ ነች…ጎንበስ ቀና ብላ እሷን መንከባከብ በጣም ነው

የሚከብዳት..እሷም እራሷ በሌላ ሰው እንክብካቤ የምትኖር ነች››

‹‹አይዞህ..የህፃኗ እናት እዛ አካባቢ አይደለም እንዴ የምትኖረው….?ማለቴ ለጊዜውም

ቢሆን ..››

ለማለት የፈለገችው ስለገባኝ አላስጨርኳትም…‹‹አይደለችም…እሷ አንደኛዋን ነው ጥላን

የኮበለለችው››

‹‹አንደኛዋን ስትል….?››

‹‹ልጄ በተወለደችበት ቅጽበት ነው የፍቅሬ እስትንፋስ የተቆረጠው›› ድክም ባለድምጽ

መለስኩላት…ዛሬ ደግሞ ምን አይነት ቀን ነው…….?ይሄንን ህመሜን..ይሄንን ቁስሌን

እንዳስታወስ ..አስታውሼም እንዳወራ የተገደድኩበት..ፍጽም በሆነ በደስታ እና በጉጉት

የተሞላ ሁለት ቀን ካሳለፍኩ ቡኃላ ደስታዬን አጣጥሜ ሳልጨርስ እንዲህ ደስታዬን

የሚያደፈርስ ቀጥታ ከህመሜ ጋር የሚቆራኝ ዜና የሰማውት…የልጄ እናት …የውስጥ

ህመሜ ..ፍቅሬ ..ተዳሬን ካጣው ሶስት አመት ሆነኝ..፡፡አዎ ልጅ እንድትወልድልኝ ሆስፒታል

አስገባዋት…ህይወት ያላት ልጅ ሰጥታኝ የራሷን ህይወት ግን ተነጠቀች…፡፡በአንድ ቀን

በአንድ ቀንም አይደለም በሰከንድ ሽርፍራፊ ሰከንድ ለህይወቴ በጣም ወሳኝ የሆነ ነገር

ማጣትና በዛው በተመሳሳይ የጊዜ ሽራፊ በህይወቴ ወሳኝ የሆነ ነገር ማግኘት…ስሜቱ

ሲኦልና ገነት ለመለያ የተገነባ በግማሽ እሳት እና በግማሽ ውሀ በተሰራ አጥር ላይ

እንደመቀመጥ ነው… የሚያቃጥል የሀዘን እሳት እና የሚያቀዘቀቅዝ የደስታ ወሀ……

‹‹በጣም አዛናለው..እወነቴን ነው…እኔ እንደዛ አልገመትኩም.. ይቅርታ የማይሆን ነገር

ስለተናገርኩ..እኔ ለሞት ደንታ የለኝም ..ሰው ሞተ ሲባልም አንጄቴ እንዲህ በቃላሉ

አይንቦጫቦጭም..አንድ እናት የሆነች ሴት ስትሞት ግን በጣም ነው ውስጤ በሀዘን

የሚላወሰው…በተለይ ህጻን ልጅ ጥላ ምትሞት እናት…፡፡

‹‹‹እንግዲህ ምን ታደርጊዋለሽ..››

‹‹አይዞኝ..ሰራተኛዋ ምን አልባት የሆነ ጊዜያዊ ችግር አጋጥሞት ይሆናል..ትመለሳለች››

‹‹አይመስለኝም››

‹‹አይመስለኝም ስትል….?››

‹‹አንድ ዙሪያዋን እየተሸከረከረ ሲያባብላት የነበረ ጎረምሳ ነበር..እሱ ነው ያስኮበለለብኝ….››

‹‹አይዞህ..እንደዛም ከሆነ ሌላ ሰራተኛ ትፈልጋለህ››

‹‹አዎ እፈልጋለው …….ግን ከልጄ ጋር ተላምዳ እንደእናት ልትንከባከባት የምትችል ሴት

አለች አወይ ነው.? ጥያቄው..ልጄ ማለት ለእኔ ልጄ ብቻ አይደለችም…ሚስቴም ጭምር

ነች…ልጄን ሳቅፍ ሚስቴ ከሰማይ ሆና ፈገግ ስትል አያታለው…ልጄን ስትስቅ እሷም ከሰማይ

የምሰጋና ዝማሬ ስትዘምርልኝ ይሰማኛል…ከልጄ ጋር የማሳልፋቸውን ጊዜያቶች ሁሉ

ከሚስቴ ጋር እንደማሳልፋቸው የፍቅር ጊዜ ነው የሚሰማኝ…..እና በተቃራኒውም ልጄ

ስታለቅስ…የእናትዬው እንባ ከሰማይ ተነስቷ ሰውነቴ ላይ ሲንጠባጠብ ይሰማኛል..

‹‹በጣም ነበር የምታፈቅራት.?››

‹‹ፍቅር አይገልፀውም.. አንድ ሚስጥር ልንገርሽ..እሷን ካጣዋት ቡኃላ ከሌላ ሴት ጋር

አንሶላ የመጋፈፍ አምሮት እና ፍላጎት የተሰማኝም የሞከርኩትም ካንቺ ጋር ነው ከናቺ ጋር

ብቻ..››

ይሄንን ስትሰማ የተደሰተች እንዳይመስላችሁ..ፊቷ የፈገገ እንዳይመስላችሁ… አመዷ ብን

ነው ያለው…አይኖቾ ፈጠጡ

‹‹እወነትህን እንዳይሆን.?››

‹‹ከልጄ ይነጥለኝ እወነቴን ነው››

‹‹በጣም አዝናለው፣የእወነት በጣም ነው የማዝነው››ብላ አንገቷን በሀዘን ደፋች

‹‹ለምኑ …አንቺ ምን አደረግሽ››

‹‹ምንም ባላደርግም በአጋጣሚው አዝናለው…ከእኔ ጋር መገጣጠምህ ትክክል

አልነበረም..ላንተ የሚያስፈልግህ ትክክለኛ ስሜትህን የምታክምልህ እንጂ ..ከአንተ የባሰ

የተዘበራረቀ ስነልቦና ላይ ያለች ሴት አልነበረም…...››

‹‹ያ ያንቺ ሀሳብ ነው..እኔ ግን ባሳለፍነው ነገር በጣም ደስተኛ ነኝ…ቢያንስ ለአመታት

ተዳፍኖ የኖረውን ስሜቴ መነቃቃት ችሏል..ሲለምኑኝ እና ሲፈታተኑኝ የምበረግግ ሰውዬ

አሁን እኔ እራሴ ሰጪኝ ብዬ መለመን መጀመሬ እራሱ በራሱ ትልቅ የለውጥ ተስፋ ነው

‹‹እንዳልክ ..አንተ ሳናውቀው እኮ አዲስአበባ ገባን….››

‹‹ይገርማል..ሹፌሬ ሳሪስ አካባቢ እየጠበቀኝ ስለሆነ በዛ ነው የምንሄደው..ከዛ የፈለግሽው

ባታ እናደርስሻለን››

‹‹የምትፈልጊው ቦታ..አይ ስቴዲዬም ከጣልከኝ ይበቃኛል››

‹‹አረ ችግር የለውም..ደግሞ ሁኔታዎችን አስተካክዬ በቅርብ እመጣለው››

‹‹በቅርብ ሌላ ስብሰባ አለህ ማለት ነው.?››

‹‹አይ የለኝም..አንቺ ጋር እመጣለው..እስከዛውም በየቀኑ እደውልልሻለው››

‹‹የእውነትህን ነው.?››ባለማመን ጠየቀቺኝ

‹‹አዎ እወነቴን ነው..ቢያንስ ከአስራአምሰት ቀን ቡኃላ መጥቼ አይሻለው››

‹‹ደስ አሰኘሀኝ…ማለቴ የሆነ ማላውቀው አይነት ስሜት እንዲሰማኝ አደረግከኝ››

‹‹ማለት..ምን አይነት ስሜት››

‹‹እኔ እንጃ ..ልትለየኝ ስትል መፍራት..ብቻ አላውቅም…››አይኖቾ እንባ አቀረሩ

‹‹እኔም እንዲህ ባለ ሁኔታ ባንለያይ ደስ ይለኝ ነበር…..››

‹‹ብሸኝህ ቅር ይልሀል.?››አለቺኝ

ግራ ገባኝ‹‹ብሸኝህ ስትይኝ.?››

‹‹እስከ አንቦ አብሬህ ብሄድና እዛ ድረስ ብሸኝህ››

‹‹እወነትሽን ነው.?››ከመደንገጤ ብዛት ሳለስበው ተሳስቼ ፍሬን ያዝኩና መኪናዋን አቆምኩት

ከሆላ ከሚከተለኝ መኪና ጋር ተጋጭቼ ነበር ..ለጥቂት ነው የተረፍኩት

‹‹አዎ…በትራንስፖርት እመለሳለው…ሹፌርህ ግን ..ማለቴ ወሬ ምናምን ሚደብርህ ከሆነ

ጣጣ የለውም…››

‹‹አረ ችግር የለውም ..እንደውም ቆይ..አልኩና መኪናዬን ዳር አዝይዤ አቁሜ ስልክ

አውጣና ደወልኩ ሹፌሬ ጋር…እኔን ፍቃድ መጠየቅ ፈርቶ እንጂ አንድ ሁለት ቀን አዲስአባ

መቆየት እንደሚፈልግ አውቃለው…እና ፈቀድኩለት… በደስታና በምስጋና ተቀበለኝ..የጋራ

ጥቅም ማለት ይሄ አይደል…እሱም ጉዳዩን ይፈጽማል እኔም ነጻነቴን አገኛለው፡፡

‹‹በይ ልነዳው ነው…››

‹‹ወዴየት.?››

‹‹ወዴት ትያለሽ እንዴ . .?.ልሸኝህ አላልሺም ..ወደ አንቦ ነዋ..››

‹‹እንግዲያው ንዳው አለቺኝ›› በደስታ

ከመጨፍገግ በወጣ ስሜት እንዳለቺኝ ነዳውት…፡

መብራት ከሌለ ቻርጅ የለኝም...ካልቸረጅኩ ደሞ ኦን የለሁም ማለት ነው...በሠአቱ ካላቀረብኩ በዚህ ውሠዱት!!

.

ከዚህች ወፍ ጋራ ወደ አንቦ በመጓዝ ላይ እንዳለው ማመን ነው ያቃተኝ…ደግሞ ሰራተኛዬ

ልጄን ጥላ መሄዷን ዜና በመስማቴ የተነሳ ድፍርስርስ ያለው ስሜቴ አሁን ፈካ ብሏል…

ፈካም ብቻ ሳይሆን ዘናም ብያለው….፡፡የባጥ የቆጡን እየቀባጠርን ጊንጪ ደርሰናል፡፡ጂጂ

ማለቂያ የሌላቸውን ከሆረር ፊልም የተቀዱ የሚመስሉ የግል ታሪኮቾን በጣፋጭ አንደበቷ

እያወራችኝ ነው..እኔም መኪናዬን በደመነፍስ እያሽከረከርኩ በተመስጦ እያዳመጥኳት ነወ፡፡

‹‹…አሳዳጊዬ ማለት የእናቴ ገዳይ እና የቤታችን ወራሽ ሮማን ትባላለች..ስሞ ያምራል

አይደል..?ለነገሩ ስሞ ብቻ አይደለም መልኳም ያምራል…ዘንካታ የቤት እመቤት ነው

የምትመሰለው…ረጋ ያለ ያነጋገር ለዛ ያላት ከፊቷ ፈገግታ የማይለይ…ንጻህ የህፃን ፊት

ባለቤት የሆነች ሴት ነች…..የእግዜያብሄር ስራ ግን አንዳንዴ በጣም ያስገርመኛል፡፡››

‹‹እንዴት..?››ንግግሯ ስላልገባኝ ጠየቅኮት…..

‹‹ያን የመሰለ ማራኪና አሳዛኝ ገላ ውስጥ እንደዛ ያለች ከሲኦላዊ ጭለማ የተቀመመ

የክፋት ማምረቻ መጋዘን የሆነ ነፋሰ ማስቀመጡ…..››

‹‹እሱ ነው ብለሽነው እንዳዛ ያደርገው..?›

‹‹አይ እሱማ ላይሆንም ይችላል …መቼስ የፈጠረን እግዜር የሚባል አካል ያለ ከሆነ ብዬ

ነው…››

‹‹እሱማ አለ..የፈጠረን ፈጣሪ አለ..ግን ክፋትን በገዛ ፍቃዳችን ወይም ሃብትን ለማጋባስ …

ወይንም ስልጣንን ለማግኘት ካለን የተጋነነ ፍላጎት አንፀር በውስጣችን ዘርተን

የምናሳድገው ክፈትና አሻጥር ከገዛ ራሳችን የሚፈበረክ የራሳችን ድክመት ውጤት

ነው..ማለት ሴጣንም ቢያግዘን ማለቴ ነው››

‹‹ይሁንልህ… እኔ የሰው ልጆች የራሳቸውን ክፋትና ሀጥያትን ኃላፊነት ላለመቀበል ሲሉ

በሰይጣን የሚያሳብቧት ነገር ስለማትመቸኝ ነው፡፡››

‹‹እሺ ይሁን ከክርክሩ ወደ ታሪኩ ተመለሺልኝ››

‹‹…ታሪኩማ ይህቺ ሮማን ያልኩህ አሳዳጊዬ ማንም ሰው አይቷት በቀላሉ የሚወዳት ሰው

ነች…ምንም ነገር ብትነግርህ ታምናታለህ..አንደበቷ ቁጥብና በጣም ልስልስ ነው…ትንኝ

ለመግደል ስትንቀጠቀጥ እንድተመለከት ታደርግሀለች…በጨለማ ግን የህፃን ልጅ አንገት

ጠምዝዞ ለመቀንጠስ ለሰከንድ አታመነታም…….፡፡

….ተመልካች ባለበት ልትጎርስ ያለችውን ጉርሻ ከአፎ ዳር በመመለስ ምንተማሪያም ብሎ

ደጇ ለመጣ ለማኝ ስታጎርስ ለተመልካች በማሳየት ማስደመም የተከነችበት ነው…..በስውር

እና በጨለማ ግን ስትዘርፍህና ባዶ ስታስቀርህ የውስጥ ፓንትህን እንኳን

አትተውልህም…..እጣትህ ላይ ያለውን ሶስት ግራም ቀለበት አልወልቅ ካላት ጣትህን

ቆርጣ ለመውሰድ አታመነታም…

‹‹አረ የሲሲል ማፍያ አደረግሻት እኮ…!!!››

‹‹የሲሲል ትላለህ..ከእነሱ ባትብስ አይደል…››

‹‹እና እናቴ ስትሞት እኔ የዘጠኝ አመት ልጅ ነበርኩ ብዬሀለው አይደል…ከሶስት ወር ብኃላ

ነበር ሌብነት ያሰተማራችኝ…››

‹‹ሌብንት ስትይ..?››

‹‹….ሌብነት ነዋ..እሷ መጀመሪያውኑ እኔን ላሳድግ ብላ ስትረከበኝ ያው እንዳነገርኩህ

በየዋህና አሳሳች ፊቷ እንባዋን እያረገፈች ጉያዋ ውስጥ ወሽቃኝ … ፀጉሬን

እያሻሸች‹‹የእናትዬዋ አደራ አለብኝ…..ባልወልዳትም ለእኔም ልጄ ነች…..ከአሁን ወዲያ

የምኖረው ለእሷ ነው….እናትዬዋ እህቴ ነበረች…ስትሞት አዳራ በምድር የሰጠውሽን

በሰማይ እቀበልሻለው ብላኛለች…ለሙት እህቴ የገባውትን ቃል አላጥፍም…ይሄንን በመሰሉ

የማንንም ልብ በቀላሉ የሚያባቡ ቃላትን በመጠቀም ብዙ ብዙ ነገር ቀባጥራ ነው

የተረከበቺኝ…..እሷ ግን እኔ ላይ ታላቅ እቅድ ነበራት….እኔን ለማሳደግ ስትረከብ አንድ

ለመተዳደሪያው ታክሲ እንደገዛ ሰው ነበር የተፍነከነከችው….››

‹‹….እና ሌባ አደረገችኝ ነው ምትይው....?››በገረሜታ እና ባለማመን ጠየቅኳት፡፡

‹‹ለዛውም ተራ ሌባ እንዳይመስልህ….እንዳልኩህ እናቴ ከሞተች ከሶስት ወር ቡኃላ ምን

እንዳረገች ታውቃለህ… ቴኮንዶ ት/ቤት አስገባችኝ..››

‹‹ቴኮንዶ ት/ ቤት..ለምን ..?››

‹‹..ተረጋጋ ልነግርህ አይደል…በየወሩ በደስታ ብር እየከፈለች …እያሞጋገሰች…..የእኔ ልጅ

እኮ የሴት ጀግና ነች..ወደፊት እንደ ነኪታ ጀግና አክተር ነው የምትሆነው…..(የዛን ሰሞን

ነኪታ የሚል ርዕስ ያለው ተከታታይ ፊልም እየተካራየች በየቀኑ ታሳየኝ ነበር)..ብቻ ለስድስት

ወር አስተማረችኝ..እኔም የልጅነትም ጉጉት አለመብሰልም ታክሎበት ከልቤ እሷ

ከምትፈልገው በላይ ውጤታማ ስልጠና ወስጄ አጠናቀቅኩ…

‹‹እሺ ከዛስ..?››

‹‹ከዛማ አንድ ደምበኛዋ የሆነ .. ኮማንዶ ሆኖ ለአመታት በውትድርና ካገለገለበት

በስነምግባር ተባሮ ማጅራት በመምታት እና በመዝረፍ ለሚተዳደር ሰው ሰጠቺኝ….››

‹‹ለምን…. ..?ሰጠቺኝ ስትይ እንዴት…..?››

‹‹…ለሌላ ስልጠና ..… አየህ ቴኮንዶ ቤት የተማርኩት ሰውነቴን እንደፈለኩ ማዘዝ ለካራቴ

እግሮቼን ማወናጨፍ..እራሴን ከጥቃት መከላከል አስፈላጊም ሲሆን መልሶ ማጥቃትን

የመሳሰሉትን ስፖርታዊ የሆኑ ተራ ስልጠናዎችን ነው..እሱ ጋር ግን

‹‹…እሱ ጋር ምን..?››.እስክትነግርኝ መታገስ አልቻልኩም ….ይሄን ታሪክም መኪና እየነዱ

አልነበረም ማዳመጥ…..ብቻ እንዳልላተምና ታሪኩም ሳያልቅ የእኔው ታሪክ እንዳያልቅ…

‹‹እሱም ተግባራዊ የሆኑ ወታደራዊ ስልጠናዎች…ካዛም አልፎ ሌባዊ ስልጠናዎች››

‹‹እስቲ አብራሪልኝ…..?››በአስራ ምናምን የፖሊስነት ህይወቴ ያላገጠሙኝንና ምን አልባት

በውጭ በፊልም ብቻ አይቻቸው ማውቃቸውን ታሪኮች ነው እያሰማቺኝ ያለችው..፡፡.

‹‹..ሳንጃ አጠቃቀም… አጥር መዝለል…በጭለማ ማጥቃት…..ማንኛውንም ቁልፍ

መክፈት……..ይሄንን እንዲያስተምረኝ ብዙ ገንዘብ ከፍላዋለች…ከዛም አልፎ አብራው ሁሉ

እስከመተኛት ደርሳለች…››

‹‹ከዛስ....?››

‹‹ከዛም ከእሱ ጋር ለሶስት ወር ያህል ከሰለጠንኩ ቡኃላ ለሌላ ሞጭላፋ ሰጠችኝ..››

‹‹ለሌላ ሞጭላፊ ስትይ..?››

‹‹ለኪስ አውላቂ … እሱ ደግሞ እንዴት ከሰው ኪስ በቅልጥፍና ቦርሳና የመሳሰሉትን ጠቃሚ

ዕቃዎች ማውጣት እንደምችል….ሞባይል እንዴት መመንተፈ እንደሚቻል ..ሀብል እና

ጌጣጌጥ እንዴት መንጭቆ ማምለጥ እንደሚቻል አስተማረኝ…….››

‹‹እሺ ከዛስ ..?››

‹‹ከዛማ እልል ያልኩ ሌባ ሆንኩአ..በአስር አመቴ ሞጭላፊ ሌባ ሆንኩ…ያው ሽርሙጣ

ከመሆኔ በፊት ሌባ ነበርኩ ያልኩህ ለዚህ ነው..

‹‹አረ በፈጠሪ…እናትሽን መግደሏ ሳያንሳት…አንቺ ላይ እንዲህ ታደርጋለች…..?ምን አይነት

ጭካኔ ነው…....?››

‹‹አይ እናቴን የመግደሏን ምክንያት እረዳታለው…የሚያም ቢሆንም ይቅር እላታለው…..በእኔ

ላይ ስላደረገችው ነገር ግን ፈጽሞ ፈፅሞ ይቅር ልላት አልችልም..››

‹‹አው …እንደዚህ አይነት በደልን ይቅር ለማለት የክርስቶስን አይነት ልብ

ያስፈልጋል..››አልኩ እኔም በሀሳቧ ተስማምቼ

‹‹አዎ እውነትህን ነው..እኔ ደግሞ ጂጂ እንጂ ኢየሱስ አይደለውም…ስለዚህ ከእኔ ይቅርታ

አታገኝም…፡፡ይገርምሀል መጀመሪያ ሌብነት ስታስለምደኝ ምን እንዳደረገች ታውቃለህ…

የባንክ ደብተር በስሞ አወጣችና…ደሀ ሆነሽ ልክ እንደእናትሽ የድህነት ኑሮ መኖር

የለብሽም…ለማንም ሰው ማዘን፤ ለማንም ሰው መራራት የለብሽም…በዚህ አለም ላይ

ከገንዘብ ውጭ ምንም ጠቃሚ ነገር የለም…ገንዘብ ሲኖርሽ ማንም ሰው ይወድሻል …ማንም

ሰው ያከብርሻል…..የተናገርሽው ...ቀልድ እርባን ሌለው ቢሆንም የከበቡሽ ሁሉ

ይገለፍጡልሻል….ትዕዛዝሽ ህገወጥ እና አደጋ ውስጥ የሚያስገባ ቢሆንም ማንም ለምን

ብሎ ሳይጠይቅ ይተገበራዋል…..ስለዚህ ለገንዘብ ምንም አይነት መስዋዕትነት ቢከፈልለት

ተገቢ ነው…ለአንድ ቦርሳ ብር አንድ አዳራሽ ሰው መጨረስ ካለብሽ እንዳታቅማሚ….ሰው

አንቺ ገደልሽውም አልገደልሺውም አንድ ቀን መሞቱ አይቀርም …………..የዚህ አገር ህዝብ

አንቺ ዘረፍሺውም አልዘረፍሺውም ከችግር እና ከችጋር አይላቀቅም..ስለዚህ ለማንም

ለምንም አትዘኚ…የዚህችን ከተማ ኑዋሪዎችን ልክ እንደሰፈር ተልከስካሽ ውሻ ቁጠሪያቸው

………..ነዝናዞች እና ተናካሾች ናቸው....ስለዚህ በመርዝ ብትጨርሺያቸው….በሳንጃ

ብትዘነጥያቸው…. በሽጉጥ ግንባራቸውን ብትነድያቸው ምንም እንዳይፀፅትሽ…ምንም ፡፡ ልክ

መዘጋጃ ከተማዋን ለማጽዳት ሲፈልግ በመርዝ አንደሚያስወግዳቸው ባለቤት አልባ ውሾች

አንቺም እንደዛ እያደረግሽ እንደሆነ አስቢው…ከተማዋን እያፀዳሻት እንደሆነ….፡፡

እኚህና የመሳሰሉትን ስብከቶች በየቀኑ ነው የሚትሰብከኝ..በህጻንነት አዕምሮዬ ሰማዋት

..አመንኳት፤ ተቀበልኳት እንዳለችኝ መሆን ጀመርኩ..፡፡የባንክ ደብተር ከፈትኩልሽ አለችና

የኢትዬጵያ ንግድ ባንክ ደብተር አሳየቺኝ….18 ዓመት ሲሞላሽ በስምሽ ቀይርልሻለው…..

አሁን ግን ስለማይቻል በእኔ ስም ይሁንልሽ አለቺኝ….አመንኮት…፡፡በዛ ትህትና በዛ እንባ

በታጀበ ምክር እየነገረቺኝ ባላምናት ነበር የሚገርመው….

እና እየዘረፍኩ እያመጣው ስሰጣት እንዳለችው ባንክ ደብተር ውስጥ ስትከትልኝ..አንድ ሺ

ሆነልኝ ስል….አስር ሺ ደረሰልኝ ስል…መቶ ሺ ሆነልኝ ስል አምስት መቶ ሲሆንልኝ…..በቃ

እንዳለችው ሀብታም የሆንኩ መሰለኝ……..አለምን ሁሉ በቁጥጥሬ ስራ ያስገባው

መሰለኝ..ድህነትን እየተበቀልኩ እንዳለው ተሰማኝ…..ምን እንደምገዛ ምን እንደማደርግበት

ማለም ጀመርኩ እሷ ግን ይህቺማ ምን አላት..ሀብታም ከሆንሽ በጣም ሀብታም መሆን ነው

ያለብሽ ትለኝ ነበር…….ሽርሙጥናውንም አስጀመረቺኝ…በቅንጅት፡፡…ሽርሙጥናና

ሌብነት…..ከሁለት አመት በፊት ብሩ በጣም ሲጠራቀም እቤት እንግዛ አለቺኝ ..ምንም

ሳላቅማማ እሺ አልኳት…ሲ ኤም ሲ አካባቢ በ5 ሚሊዬን ብር ገዛች……አከራየችው….የወ

ደፊት ቤትሽ ነው አለቺኝ….፡፡የዛሬ አመት በአንድ ሚሊዬን ብር ሚኒባስ እንግዛ

አለቺኝ..ገዛን…..››

‹‹ቆይ በማን ስም ነው ሚገዛው...?››

‹‹በራሷ ነዋ..እኔማ 18 ዓመት መች ሞላኝ…በእሷ ስም ሊሆንና 18 ዓመት ሲሞላኝ

እንደምታዘዋውርልኝ ነግራኝ በራሷ ስም ነው የገዛችው… ግን ይገርምሀል በተለይ ሚኒባሱ

ሲገዛ አስራ ስምንት አመት ሞልቶኝ ነበር..እሷ ግን ወራቶች ይቀሩሻል አለቺኝ››

‹‹ቆይ ግን አንድ ያልገባኝ ነገር …ይሄን …ይ ሁሉን ነገር ስትዘርፊና ስትሰርቂ ተይዘሽ

አታውቂም.....?››

‹‹እሱማ የት ይቀራል…. አልፎ አልፎ ቢሆንም ያጋጥማል…ግን የዋዛ አትምሰልህ …ከሁለት

ቀን በላይ እስር ቤት እንዳሳልፍ አድርጋ አታውቅም….በፖሊስ ጣቢያ አካባቢ ወሳኝ ወሳኝ

ሰዎች አሏት…በዛ ላይ እንዲዚያ አይነት ክፍ ቀን ሲመጣ ከተጠራቀመው ብር መዥረጥ

አድርጋ በማውጣት ለማከፋፈል አትሰንፍም…ወዲህ ወዲያ ብላ ወዲያው ነጻ ታደርገኛለች››

‹‹በእወነት ለማመን ነው የሚያስቸግረው…›››አልኩ …ለማመን የሚያስቸግረው የሰማውን

ታሪክ ብቻ አይደለም….አንቦ መድረሻችንም ጭምር እንጂ….

‹‹አንቦ ይህቺ ነች…....?››ብላ ጠየቀችኝ ድንገት ከታሪኩ ወጥታ

‹‹አዎ ..አንቦ..የደም ገንቦ የተባለቺው ይህቺ ነች››

‹‹ይገርማል…አልጠበቅኩም››..‹‹ትልቅ ሆነችብሽ አይደል…...?አሪፍ ከተማ ነች››

‹‹አይ ትልቅ ሆናብኝ አይደለም ….እንደውም በተቃራኒው ነው የተሰማኝ..፡፡እንዲያ የስሞ

ገናናነት እና የግርማ ሞገሷ አስፈሪነት አሁን ከማየው ጋር …አረ አይመጣጠንም፡፡››

መቼስ ይመለከተኛል ብዬ ማብራራቱን ቀጠልኩ‹‹አየሽ አንቦ የዕድሜዋን ያህል አላዳገችም

ይሆናል…እንደሚገባት በመሰረተልማት አለማችም ይሆናል፣ሰማይ ጠቀስ ህንጻዎችና አጓጊ

ሞሎች አልተገነቡባትም ይኆናል..ግን ጥሩው ነገር ሰው አላት….አንቦ ትላልቅ ልብ ያላቸው

ኑዋሪዎች አሏት…ለነጻነት መዘመር የማይደክማቸው..ለፍትህ መታገል የማይሰለቻቸው

ኑዋሪች ባለቤት ነች….፡፡.ልባቸው ያልደከመ ወኔያቸው ያልተሰለበባቸው ኑዋሪዎች

መኖሪያ..ይሄ ነው ትልቅ ያደረጋት..ይሄ ነው ግርማ ሞገሶ አስፈሪ ስሞ በአፍ የሚሞላ

የሆነችው……፡፡የአንድን ሀገር ትልቅነት መጠን መለኪያ የድንጋይ ድርድር እና የመስታወት

ቁልል አይደለም…የአንድ ሀገር ወይም ከተማ ትልቅነት የሚመነጨው ከኑዋሪዎቾ የአንድነት

ጥምረት፤መንፈሳዊ እሴት፤ ቁሳዊና ባህላዊ ሀብት ነው ፡፡ዋናው ሰው ነው….ሌላው ነገር

ለሰው ምቾት… ለሰው መጠቀሚያ የተፈጠረ ወይም የተሰራ ነገር ነው….ስለዚህ ትልቅ

ሀገር ማለት ትልልቅ ልብ ያላቸው ሰዎች የሚኖሩባት ከተማ ማለት ነው እንጂ ትልልቅ ህንፃ

ያላበት ,ማለት አይደለም፡፡

‹‹እሺ ገብቶኛል››

‹‹እወነቴን እኮ ነው››

‹‹እኮ ምን አልኩ… ማብራሪያህን ተቀብያለው››አለች እየፈገገች

‹‹ጥሩ አልኩና››የ መኪናዬን አፍንጫ ወደ ደራራ ሆቴል አዙሬ ወደ ግቢው ስት አስገባውና

አቆምኩ…..

‹‹ፈጥነን ደረስን ..››

‹‹አዎ ፈጥነናል….አሁን ምሳ እንብላ››

‹‹እንዳልክ እንብላና የማይቀረውን መለያየት እንለያይ ››አለችኝ ቅሬታ ባዘለ ድምጽ….

ከመኪናው ወርደን ወደ ምግብ አዳራሹ አመራን

አይ ነገሮችን እንደዚህ በእንጥልጥል ትተሽማ መለያየት የለም ምሳ እንብላና ቢያንስ አንድ

ሰዐት ሆነ ቦታ ተቀምጠን የጀመርሽውን ታክ ትጨርሺልኛለስ››

‹‹አንድ ሰዓት….››

ይመሽብሀል ያለቺኝ መስሎኝ‹‹አዎ አንድ ሰዓት ..ግዴለሽም እደርሳለው›››አልኳት

‹‹መድረሱ አይደለም ..የጀመርኩልህን ታሪክ ለመጨረስ ቢያንስ አንድ አመት አብሬህ መኖር

አለብኝ››

‹‹እና አብረሺኝም ልትኖሪ አሰብሽ እንዴ.....? ››…ተሳሳቅን.......ምሳችንን በልተን እስክንጨርስ ያወራናቸ ወሬዎች ቁም ነገር የሌላቸውና ቀልዳ ቀልዶች

ስለሆኑ ዘልዬቸዋው…ምግብን አጠናቀን ሂሳብ ከፍለን የምግብ አዳራሹን በመልቀቅ

እየወጣን እያለ አንድ ሀሳብ በአዕመሮዬ መጣልኝ..ወደ መኪናችን መሄድ ሲገባን ወደ ሌላ

አቅጣጫ ይዤት ሄድኩ

‹‹እንዴ!!! ወዴየት ነው?››አለችኝ ግራ በመጋት

‹‹ዝም ብለሽ ተከተይኝ›››.

‹‹እሱማ ምን አንዳስነካሀኝ ባለውቅም ይሄው ስንት ቀን ሙሉ ዝም ብዬ እየተከተልኩህ

ነው››አለቺኝ…ምን እንደነካኝ ነው የለችው..?እንደውም በተቃራኒው እኔንስ ምን ብታስነካኝ

ነው? እንዲህ ሙጫ የሆንኩባት በማለት እራሴን በጣም እየታዘብኩት ነው፡፡

ቀጥታ ይዤት የሄድኩት ወደ እንግዳ መቀበያው ክፍል ነው››‹‹አልጋ አለ? ››እንግዳ ተቀባዬን

ጠየቅኳት

‹‹አለ››መለሰቺልኝ

‹‹አንድ ንጽህ አልጋ ስጪን‹››ጂጂ በፍዘት አፍጥጠ እያየችኝ ነው…የተጠየቅኩትን ብር ከፍዬ

ቁልፍ ተቀብዬ ወደ ተባለው መኝታ ክፍል ይዤት መንገዴን ቀጠልኩ……

‹‹ምን እያደረግክ እንደሆነ ግልጽ አልሆነልኝም?››

‹‹ለአንድ ሰዕት ያህል አብረን እንቆያለን ብዬሽ አልነበር… የጀመርሺልኝን ታሪክ ነግረሺኝ

ቢያንስ የተወሰነ መቆጫ ማበጀት አለብሽ…ሰስፔንስ እንደሆንኩ ልለይሽ አልችልም››

‹‹ታዲዬ ለአንድ ሰዓት ነው ቤርጎ የምትይዘው..?የሆነ ካፌ እኮ ቁጭ ብለን ማውራት

እንችላለን››

‹‹አረ የምን ካፌ..ምን አንከራተተን..ቤርጎችን አረፍ ብለን ምንም አይነት እይታም ሆነ ምንም

አይነት ድምጽ ሳይረብሸን እንድታወሪኝ ነው የምፈልገው…እኔም ባልተናጠበ ተመስጦ

ላዳምጥሽ እፈልጋለው፡፡››

‹‹እንዳልክ..ግን የምነግርህ ከእኔ የባስክ እብድ እንደሆንክ ነው ››አለቺኝ

…..ደርሰን ከፍተን ገባንና ከውስጥ ቆለፍነው፡፡ከላይ ለብሼ የነበረውን ጃኬት አወለቅኩና

ጠረጵዛ ላይ አስቀመጥኩት.. ጫማዬን አወለቅኩ..ከዛ አልጋው ላይ ወጥቼ ተዘረርኩ….እሷ

ግን አሁንም ግራ በተጋባ ሁኔታ የክፍሉ መሀል እምብር አካባቢ ተገትራ ቁልቁል እያየቺኝ

ነው

‹‹ምነው ፈራሺኝ እንዴ..?ትናንትና አብረሺኝ ያደርሽው ልጅ ነኝ እሺ›› አልኳት

‹‹…ጉረኛ ..ፈርዶባችሁ ወንዶች ስትባሉ የተቀመማችሁበት አፈር መሰለኝ ጉረኞች ናችሁ…

እራሳችሁን አንበሳ አድርጋችሁ መሳል ትወዳላችሁ..እናንተ ብቻ ምትፈሩ..እናንተ ብቻ

ምታርበደብዱ…አሁን አንተን ምንህን እፈራለው…..ካንተ ይልቅ መንግስት ያስታጠቀህ

ሽጉጥህ ያስፈራል››

‹‹ታዲያ ካልፈራሺም ምን ይገትርሻል….ነይና ጋደም በያ…. ነው ወይስ አልደከመሽም?››

‹‹ደክሞኛል.. ግን ከዛም በላይ ሞቆኛል.. ገላዬን ልለቃለቅ ወይስ ይቅርብኝ? ብዬ

በማሰላሰል ላይ ነበርኩ››

‹‹እንደዛ ከሆነማ ብትታጠቢ ነው ሚሻልሽ..››

‹‹አዎ እወነትህን ነው እንደዛ ይሻለኛል..››አለችና ወንበር ላይ ተንጠልጥሎ የነበረውን ፎጣ

አንስታ ወደ ሻወር ቤት ገባች….

እኔም ስለ እሷ እያሰብኩ….ስለ እራሴም እያሰብኩ…እንዴት እንደተገናኘን እያሰላሰልኩ…

እስከአሁን የነገረቺኝን ተአምራዊ ታሪክ እያሰብኩ..አሁን ሻወር ወስዳ ስትመጣ ምን

ልትነግረኝ እንደምትችል እየገመትኩ…የእኔን እና የእሷን መድረሻ ወይም መለያያ የት ጋር

እንደሆነ በፍራቻም በጉጉትም እየገመትኩ …ሿ..…ሿ……ሿ. የሚለውን ከሻወሩ

እየተስፈነጠረ የሚንዠቀዠቀውን የውሀ መውረድ ድምጻ እየሰማው ጠበቅኳት

….. ረዥም ለሚመስሉ ግን ጥቂት ለሆኑ ደቂቆች የሻወሩን በራፍ ላይ አይኖቼን ተክዬ

ጠበቅኳት…. ለብሳ የገባችውን ልብስ አወላለቀ በእጆቾ እንዳንጠለጠለች ግማሽ

ገላዋን..ከወገቧ በታች በፎጣው በማገልደም… ..የተቀረውን ግምሽ ገላ ማለት ከወገቧ

በላይ የሆነ አካሏን እርቃን ጥላ መጣች…

..በተኛውበት አፌን ከፈትኩ….ይሄንን ገላ ማታም አይቼዋለው…ግን ስካርና ድካም ላይ

ስለነበርኩ…ደግሞም በደብዛዛ ብርሀን ስለነበር እንዲህ አላተኮርኩበትም ነበር

….ባተኩርበትም እንደዚህ አልታየኝም ነበር….በተኛውበት ብቻ ፈዝዤ እና አፌን ከፍቼ

አልተውኩም…. ቀስ ብዬ ተነሳውና ቁጭ አልኩ..ወደ እኔ እስክትመጣ አልጠበቅኳትም….

አልጋውን ለቅቄ ተነሳውና ወለሉ ላይ ቆምኩ… ወደ እሷ መራመድ ጀመርኩ…. ወደ አልጋው

ልትመጣ መንገድ የጀመረችው ልጅ በእኔ እንቅስቃሴ እና ሁኔታ ግራ በመጋባት እርምጃዋን

ገታ ባለችበት ተገተረች…..ተጠጋዋት…በጣም ተጠጋዋት …. ከሰውነቷ ለመጣበቅ ወይም

ለመላተም ምን አልባት አስር ወይም አምስት ሳ.ሜ ክፍተት ብቻ ሲቀረኝ ቆምኩ…አይኖቼ

የተጋለጠውን የሰውነቷን ክፍል እንደኤክስ ሬይ ሰርስሬ እያተመለከትኳት ነው..ድንዝዝ

ብያለው..ማደርገውንም ማስበውንም አላውቅም….

ቀኝ እጄን አነሳውና ትከሻዋ ላይ አሳራፍኩ …. ቀስ ብዬ ዳሰስኳት…ከዛ አነሳውና በእንብርቷ

እነ በጡቷ መካከል ያለው አካሏ አካባቢ ጣቶቼን አማላለስኳቸው…በድን ሆና በፍዘት

የማደርገውን እየተመለከተች ነው..ያለምን ተቃውሞ ያለምንም ትብብር…. ልክ ሰዓሊ ቀርፆ

ለኤግዚብሽን እይታ ያቀረበው በድን ሀውልት መስላ…ከዛ እግሮቼን አንቃሳቀስኩና ወደ ኃላዋ

ዞርኩ..ጀርባዋን ከመሀከል ጀምሬ እስከ ቂጧ ስንጥቅ ድረስ ዳሰስኳት…..

‹‹በተሰቀለው ….!!!ምን አይነት ጉድ ነው?››በጣም በደከመ እና በሀዘን ስብርብር ባለ

ድምጽ ጠየቅኳት

‹‹አይ …ቀላል እኮ ነው››

‹‹አይደለም እኔ ቆንጆ …ብዙ ቶርቸር የሆኑ ሽብረተኛች…ብዙ ሰውነታቸው የተተለተለ

ፖለቲከኛች…ብዙ ጠባሳና ቁስለት የደረሰባቸው ወንጀለኞች አይቼ አውቃለው..ግን አንድ

ሴት ለዛውም የአስራ ዘጠኝ አመት ልጅ እንደዚህ ሰውነቷ ተተልትሎ..እንደዚህ ጠባሳ

በጠባሳ… እንደዚህ ስፌት በስፌት ሆኖ አይቼ አላውቅም…››የምሬን ነው አንዲት ሴት

በምንም አይነት ስቃይ በምን አይነት መከራ ውስጥ ብታልፍ ነው ይሄን ሁሉ የስቃ

ማስታወሻ የሆኑ ጠባሳዎችን በአካሏ ላይ ሊኖር የሚቻለው….

‹‹ምን ታደርገዋለህ.. ግን ይገርምሀል…አሁን በአይንህ ከምታየው ጠባሳ በብዙ እጥፍ

የሚልቅ ህመም ያለው ጠባሳ በውስጤ ነው ያለው..እነዚህ የምታያቸው እነዚህ

የምትዳስሳቸው ምልክታቸውን ብቻ ነው .. ህመም የላቸውም..ድነውልኛል…የማይታየው

ስውሩ የውስጤ ጠባሳ ግን ትኩስ ቁስል ነው….በየቀኑ ይቆጠቁጠኛል….በየጊዜው

እያመረቀዘ ሰው መሆኔን እንድጠየፍ ያደረገኛል….አዝኜ እንዳላለቅስ እና ተደስቼ እንዳልስቅ

ሆኜያለው››

‹‹ምን ለማለት ፈልገሽ ነው የእኔ ቆንጆ …አልገባኝም…?››

‹‹አንድ በእኔ እድሜ ያለች ሴት ስትከፋ በቀላሉ ስቅስቅ ብላ ማልቀስና ..ስትደሰት ደግሞ

በቀላሉ ክትክት ብላ መሳቅ ትችላለች…ይህ ደግሞ የሰው ልጀ ተፈጥሮአዊ ባህሪ

ነው…...የአንድ ሰው በቀላሉ ማልቀስ እና በቀላሉ መሳቅ አለመቻሉ እንደብስለት እና

ጥንካሬ ይታሰባል…ግን የሰውዬው ስነልቦናው እየቆሰለ እና አየተመመ የመሄዱ ምልክት

ነው…የመደንዘዝ እና በህይወት ጣዕም ከማጣት መንሴው የተወለደ በሽታ ነው…የስሜት

መድረቅ እና የደስታ መንጠፍ ምልክት ነው፡፡

ስለዚህ የሰው ልጅ እንደእኔ ማልቀስ ካቃተው እና መሳቅም ከቸገረው በቃ በጣም ታሞል

ማለት ነው ……ህይወትን የሚያጣጥምበት የስሜት ምላሱ ደንዝዞል ማለት ነው….ኩላሊቱ

ፌል እንዳደረገ ሰው..ወይም ወይም ጉበቱ እንደተበላሸበት ሰው…ከፍተኛ ህክምና

ያስፈልገዋል…፡፡በጣም ሊታዘንለት እና እንክብካቤ ሊደረግለት ይገባል…እኔ እንደዛ ነው

ሆንኩት…. የውስጤ ጠባሳና ቁስለት ከመብዛቱ የተነሳ ሳቄ አርቴፊሻል ለቅሶዬ የማስመሰል

ከኆነ አመታቶች ነጉደዋል…..በነገሮች የመደሰት ስሜቴን በቻ ሳይሆን በነገሮች የማዘን

ሰዋዊ ባህሪዬንም ነው የተሰለብኩት…››

‹‹ለመሆኑ ይሄን ሁሉ እንዴት ቻልሽው..እንዴትስ በህይወት ተረፍሽ?››

…አገልድማ የነበረችውን ፎጣ ፈታችና ወደ ታች ለቀቀችውና ሙሉ እርቃኗን ፊት ለፊቴ

ቆመች‹‹..ማየትህ ካልቀረ በደንብ እይ ..አየህ ባቴ ላይ ያለውን ጠባሳ ..ሽጉጥ ነው..ሁለት

ጥይቶች ናቸው በዚህ ተለቀውብኝ… በዚህ ጋር በህክምና እርዳታ ተቀዶ የወጣልኝ…እዚህስ

ይታይሀል በጡቴ እና በእንብርቴ መካከል ያለው የጩቤ ቅድ …..የዚህን ታሪክ ልንገርህ

መሰለኝ

….የዛሬ ሁለት አመት ነው..በወቅቱ አደገኛ ሌባም ሸርሙጣም በነበርኩበት ጊዜ …አንዱ

የፔያሳ አራዳና ጉልቤ ነኝ በሚል እራሱን አንደጋንግስተር የሚቆጥር ወጠምሻ ያስቸግረኝ

ጀመር ..ከሚስቶቼ አንዷ ካልሆንሽ አለኝ…እኔ ደግሞ እንደዛ አይነት ሙድ አይመቸኝም

….በዛ ላይ ልጁ እንዲሁ ጉራውም መልኩም ያስጠላኝ ነበር…አንድ ቀን ታዲያ በአጃቢዎቹ

ተከቦ ወደአለውበት መጣና …ተለፋደደብኝ..ተወኝ አልኩት ..ሊያስፈራራኝ ሞከረ …

ያንቋሽሸኝም ጀመር

‹‹በጣም አስጠሊታ ሸርሙጣ የሸርሙጣ ልጅ እኮ ነሽ…የማላቅሽ መሰለሽ እንዴ?››አለኝ

‹‹ታዲያ ሸርሙጣ ..ለዛውም የሻርሙጣ ልጅ ምን ያደርግልሀል?›› አልኩት በትዕግስት

‹‹ያው ልተባበርሽ ብዬ ነው..በዛ ላይ ከእኔ ጋር መሆን ላንቺም ክብር ነው..እንደሌሎቹ

ሚስቶቼ አንቺም የተፈራሽና የተከበርሽ ትሆኚያለሽ››አለኝ በመንጠባረር

ከዛ እኔም ደሜ ፈላና ልክ ልኩን እነግረው ጀመር…‹‹ለራስህ ክብር ሳይኖርህ ለሌላ

ከየትአባትህ አምጥተህ ነው ክብር የምትሰጠው?›› አልኩት..

‹‹እንደውም ትቼዋለው እራስሽ አውጣኝ ብልሽ ለልመና ስሬ እንድትንበረከኪ ነው

የማደርግሽ››አለኝ

‹‹አኔ ደግሞ ለአንተ ከምሰጥ ..ለዚህ ውሻህ ብሰጥ ይሻለኛል›› አልኩት ስሩ ጭራውን

የሚቆላውን የገዛ ውሻውን እየጠቆምኩ

‹‹እንዴት?›› አለኝ

‹‹ካንተ ውሻህ ያምራል..ካንተ ውሻህ ያስባል..ካንተ ውሻህ ተወዳጅ ነው››አልኩት… በጣም

አበሳጭቶኝና ቁም ስቅሌን አሳይቶኝ ስለነበረ ላሸማቅቀው እና ላዋርደው ስለፈለግኩ ነበር

እንደዛ የተናገርኩት..እንዲተወኝ አጠገቤ እንዳይደርስ ስለፈለኩ … ተስፋ ላስቆርጠው፡፡

እሱ ግን በተቃራኒው እልክ ያዘው..እንዴት በሴት እሰደባለው…?እንዴት በሴት እንዲህ

እጠቃለው? አለ…

‹‹በሶስት ቀን ውስጥ አንቺን አወጣሻለው››ብሎ በጓደኞቹ ፊት ፎከረ

እኔም ‹‹አንተ ችለህ በግድም ሆነ በውድ እኔን ካወጣሀኝ ..በፍቃደኝነት ለውሻህም

እሰጠዋለው..ከዛም ጀግና ወንድ መሆንህን እየዞርኩ ለድፍን ፒያሳ

እመሰክርልሀለው››አልኩት

‹‹እኔ ደግሞ ያን ማድረግ ካቃተኝ ..ቀሚስ ለብሼ በዚህ ግዛቴ በሆነው ፒያሳ ውስጥ በቀን

እዞራለው›› አለ…ልክ እንደሰሜን ኮሪያ እና እንደአሜሪካ በምስክሮች ፊት ተዛዝተን

ተለያየን… ያዳመጡት ሁሉ ለእኔ ሰግተውና አዝነውልኝ..በድፍረቴ እና በንግግሬ ጤንነቴን

ተጠራጥረው ተበተኑ…

እስከአሁን እያወራቺኝ ያለችው እርቃኗን ፊት ለፊቴ እንደቆመች ነው….ግን ለውጥ የለውም

..እኔ አሁን ልቤ ያለው ሴትነቷ ላይ አይደለም…መላ ቀልቤ ያለው ጣባሳዋ ላይ ነው… ያለፈ

የመከራ የህይወት አሻሯዋ ላይ ነው…ሌላ ሴት ብትሆን እንዲህ አይነት ታሪኳን አይደለም

ተራ የመከዳት የፍቅር ህይወቷን ስታወራ እንኳን እየተንሰቀሰቀች ነው..ይህቺ ግን ሌላ

የማታውቀው ሰው ታሪክ ወይንም ከመጻሀፍ ያነበበችውን የፈጠራ ልብ ወለድ የምትተርክ

ነው የምትመስለው..እወነትም እሷ እራሷ እንዳለችው የመሳቅም ሆነ የማልቀስ ስሜቷን

ተቀምታለች…

ያለ ስሜት መደበላለቅ ታሪኳን ቀጥላለች

… እንደዛ ከተዛዛትን ከሁለት ቀን ቡኃላ ስራ ወጥቼ ነበር ..ማለት አንድ ሰው አሪፍ ጨላ

ያጨቀ ሰካራም ልሰራው እየተከታተልኩት… እየተከታተልኩት…ጨለማ አካባቢ ገባብኝ…ሁሌ

የማደርገው ሰለሆነ ተከትዬው ገባው…፡፡ለካ ተሸውጄ ነበር..የምበላበት ሳይሆን የምበላበት

ቀን ነበር..ያ ሰውዬ ብር እያሳኝ የሰከረ መስሎ ወደ ወጥመድ ነበር ይዞኝ የገባው…››

‹‹የምን ወጥመድ .. ?››

‹‹ጨለማ ውስጥ ..ያ ጀግና ነኝ ባይ አንድ የአስራ ሰባት አመት ሴት ለማጥቃት..ሶስት ቦዲ

ጋርዶችን ይዞ እየጠበቀኝ ነበር..ሰውዬው ተሰራቂ መስሎ ወስዶ ለእነሱ እዲያስረክበኝ

በእነሱ ተቀጥሮ እራቅ ካለ ሰፈር የመጣ ወመኔ ነበር››

‹‹እሺ ከዛስ..?››ትንፋሼ እንዳትቆረጠጥ ፈራው

ከዛማ ሶስቱም አሽከሮቹ ከበቡኝ …እሱ ከፊት ለፊቴ ገጭ አለ

‹‹እሺ ትቢተኛዋ..አሁንስ በፍቃደኝነት ትሰጪኝለሽ ወይንስ በግድ እናድርገው….? ››

‹‹የእውነት አደረግከው እንዴ….እኔ እኮ ስቀልድ ነበር››አልኩት ….ምን አልባት መሸወድ

ብችል ወይም የሆነ ተአምር እስኪፈጠር ትንፋሽ መግዣም ወይም ምን ማድረግ እንዳለብኝ

ማሰቢያ ደቂቆች ባገኝ እንኳን ብዬ

‹‹አረ ባክሽ!!! እዛ ሁሉ የሚያከብሩኝና ሚንቀጠቀጡልኝ ሰዎች መካከል የሞለጭሺኝ

ስትቀልጂ ነበር..በይ አሁን በግድ አናርገው ወይስ ..››

‹‹አረ አያስፈልገም..ተስማምቼያለው ..እንሂድ››አልኩት

‹‹ወዴት ነው የምትሄዱት?››ደንግጬ ጠየቅኳት

እሱም እንዳንተው ነበር የጠየቀኝ‹‹..ወዴት?›› ነበር ያለኝ

‹‹ወደ ቤትህ ወይም ወደ ቤርጎ ነዋ››ብዬ መለስኩለት…እንደዛ ካደረገ እና ሰው ወዳለበት

ቦታ ከደረስኩ አንድ ዘዴ ፈጥሬ ማምለጥ አያቅተኝም ብዬ በማስላት

እሱ ግን ተዘጋጅቶበት እና አስቦበት ስለመጣ አልተበገረልኝም‹‹አረ ባክሽ!!! ላንቺማ እንደዛ

አይነት ክብር አይገባሽም…እንደዛ አይነት ክብር ምትፈልጊ ቢሆን ያኔ መጀመሪያ ስጠይቅሽ

መስማማት ነበረብሽ…ይህቺን መንገድ ከእኔ በላይ አንቺ በደንብ ታውቂያታለሽ ..በዚህ ሰአት

ማንም መንገደኛ ወደእዚህ ደፍሮ ዝር አይልም…ስለዚህ እዚሁ ነው የማወጣሽ..እዚሁ

ይሄንን አጥር አስደግፌ..ከዛ ይታይሻል አይደል ውሻዬም አለ….የምትወጂውና

እንደምትሰጪው ቃል የገባሽለት ውሻዬ…ከውሻዬ በፊት ግን እነዚህም ጓደኞቼ

እንዲቀምሱሽ ፈቅድላቸዋለው…….ደግሞ ይሄንን ሀሉ ትእይንት በጨለማ መቅረፅ የሚችል

አሪፍ ካሜራ አዘጋጅተናል..ከዛ በኢንተርኔት እለቅልሽና ኢትዬጵያቷ ድንቅ የወሲብ ተዋናይ

ተብለሽ ትሸለሚያለሽ…››

‹‹ከዛስ እንዴት ሆነ››እኔው ነኝ በጉጉት ጣር ታፍኜ ምጠይቃት

‹‹ከዛማ ተግባር ለመሸጋገር ተጠጋኝና የለበስኩትን ቲሸርት በሁለት እጆቹ ይዞ ባለ በሌለ

ጉልበቱ ወደ ታች ሸረከትው…ለሁለት ተከፈለ…የተጋለጡትን ጡቶቼን አስፈሪ ቅዝቃዜ

ሲገርፋቸው ተሰማኝ…. በቃ ወሰንኩ …ተስፋ በመቁረጥ ውስጥ እጅ ሰጥቶ ከመኖር ተስፋ

እያደረጉ ሲፋለሙ መሞት ይሻላል ብዬ ወሰንኩ… በውጊያ ሜዳ ላይ ንጉሱ ከወደቀ ሰራዊቱ

እንደሚበታተን ስለገባኝ ሳየስበው ዋናውን ጠላቴን ተስፈነጠርኩና በእግሮቹ መካከል

እግሮቼን ልኬ የተገተረ ብልቱን በጠነከረ እርግጫ እናጋውለት.አጓርቶ ከቆመበት ሽብርክ

ብሎ ቁጭ አለ…ወደ ሌላኛው ተስፈነጠርኩና አንገቱን ቆለፍኩት ..ሁለት ጣልኩ ማለት

ነው..ሶስተኛው ግን አገኘኝ …በቦክስ ናላዬን አፈረሰው…እኔም ስሰነዝር ብዙም በማይጎዳ

መልኩ አገኘውት ..ለሁለት አጣደፍኝ..አስከፍቼ መሮጥ እንዳለብኝ ወሰንኩ …ያሰብኩትን

ከማድረጌ በፊት አንደኛው አብረቅራቂ ገሀነማዊ ሳንጃ አንጀቴ ላይ ሲሳካ ነው ያየውት …

እዚህ ጋር ነው የሰካብኝ…በጣም በፍጥነት እና በየት በኩል መሮጥ እንዳለብኝ በማሰላሰል

የተዛናጋውበትን ሰከንድ ስለተጠቀመባት መከላከል እንኳን አልቻልኩም….የሚገርመው

ወግቶ ብቻ አልተወኝም የፋሲካ በግ ቆዳ እንደሚገፍ በግ አራጅ ወደ ታች ተረተረኝ…

ሽብርክ ብዬተዘረርኩኝ … ከዛ ዝልፍልፍ ብዬ ተኛው….እያየው አንጀቴ ተጎልጉሎ ተዘረገፈ …

‹‹ገደልካት ገደልካት..››ሲባባሉ ይሰማኛል..ከዛ ተደጋግፈውና ..የወደቁትን ጓደኞቻቸውንም

አዛዝለው እኔን እዛው ጭለማ ውስጥ ጥለውኝ ሔዱ

‹‹ጂጂሻ በዚህ ውሻ እጅማ መሞት አይመጥንሽ ..›› ስል ራሴን አበረታው…እራሴን

ላለመሳት መጣር ጀመርኩ …ደሜ ቱቦው እንደተሰበረ የውሀ መስመር

ይንፎለላል..እንደምንም ከጭለማው ወደ ብርሀኑ መውጣት አለብኝ..ወደ ዋናው

መንገድ..ለሁለት ተከፍሎ የተቀደደውን ቲሸርቴን እንደምንም አወለኩና የሞት ሞቴን በወገቤ

አዙሬ የተዘረገፈውን አንጀቴን አንድ ላይ ሰብሰብ አድርጎ እዲይዝልኝ በታቻለኝ ኃይል

አጥብቄ አሰርኩትና መሳብ ጀመርኩ …አንዴ በአንብርክክ አንዴ በእንፉቅቅ…ዘላለማዊ

በሚመስል አታካችና በስቃይ የተሞላ የእንፉቅቅ ጉዞ ብቻ የመንገዱ ጠርዝ ጋር መድረሴን

እና የመንገድ ብርሀን እንዳረፈብኝ ሳውቅ… ዣው አለብኝና በጨለማ ተዋጥኩ……እራሴን

ሳትኩ

በሶስተኛ ቀን ነው አፍንጫዬና አፌ ቱቦ ተሰንቅሮ.. እጄ ላይ ጉሉኮስ ተሰክቶ ሆስፒታል ክፍል

ውስጥ እራሴን ያገኘውት …መትረፌን አላመንኩም….ፖሊሶች እዛው ሆስፒታል መጥተው

ነበር ስለ አደጋው የማስታውሰውን የጠየቁኝ..ማንነታቸውን ነገርኮቸው..ሶስቱም ተለቅመው

ታሰሩ››

‹‹ሶስቱም ስትይ… አራት መስለውኝ ?››

‹‹ዋናውን ውሻማ አላሳሰርኩትም..እሱ በቦታው አልነበረም…እነሱ ናቸው የወጉኝ››አልኩና

እሱ እንዳይታሰር አደረግኩ

‹‹ምን አይነት ልጅ ነሽ…ዋናው እኮ እሱ ነው ..ወንጀለኛው እሱ ነው …..››አሁን ወደኃላ

ተመልሳ ታሪኩን የማስተካከል ስልጣን እዳላት ነገር ግራና ቀኝ ትከሻዋን ይዤ ፊት ለፊቴ

የተገተረው እርቃን ገላዋን በንዴት እና በቁጭት ናጥኩት

‹‹አዎ አውቃለው… ዋናው ወንጀለኛ እሱ መሆኑንና በዋናነትም መቀጣትም ያለበት እሱ

እንደሆነ አውቃለው…እንደዛም ስለሆነ ነው እንዲታሰር ያልፈለግኩት››

‹‹አልገባኝም…?››

‹‹አየህ ሶስቱ የእሱ ተላላኪዎችና ልክ እንደውሻው አድርጉ ያላቻውን በማድረግ እሱ

የሚሰጣቸውን ፍርፋሪ እየለቃቀሙ የሚኖሩ ናቸው.. ስለዚህ እኔ ከእነሱ ጉዳይ የለኘም..ለዛ

ነው ለህግ አሳልፌ የሰጠዋቸው…የእኔና እና የእሱ ጉዳይ ግን በህግ የሚፈታ አልነበረም…

እሱን በራሴ ፍርድ ቤት እራሴ ዳኛ ሆኜ በራሴ ህግ ነው ልቀጣው የፈለግኩት እናም እንደዛ

ነው ያደረግኩት..››.

No comments

Post a Comment

Popular Posts

© የፍቅር ቀጠሮ የፍቅር ታሪክ 2020
Maira Gall